የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ ሊቀይር ነው
17:23 04.02.2026 (የተሻሻለ: 17:24 04.02.2026)
© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ ሊቀይር ነው
አዲሱ የሰሌዳ ሥርዓት ከዚህ በፊት የነበረውን የተዘበራረቀ የሰሌዳ አጠቃቀም የሚያስቀር ነው ተብሏል፡፡
በተጨማሪም ከዘመናዊ የዲጂታል የመረጃ ቋት ጋር የተሳሰረ በመሆኑ ለአሠራርና ለቁጥጥር ቀላል እንደሚያደርገው የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ገልጿል።
አዲሱ ሰሌዳ በሕገ-ወጥ መንገድ የማይባዙ እና የደኅንነት መጠበቂያ ምስጢራዊ መለያዎች ያሏቸው መሆኑ ለየትኛውም የማጭበርበር ሥራ ተጋላጭ እንዳልሆኑም ተነግሯል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X