የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ ሊቀይር ነው

ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ ሊቀይር ነው

አዲሱ የሰሌዳ ሥርዓት ‎ከዚህ በፊት የነበረውን የተዘበራረቀ የሰሌዳ አጠቃቀም የሚያስቀር ነው ተብሏል፡፡

በተጨማሪም ከዘመናዊ የዲጂታል የመረጃ ቋት ጋር የተሳሰረ በመሆኑ ለአሠራርና ለቁጥጥር ቀላል እንደሚያደርገው ‎የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ገልጿል።

‎አዲሱ ሰሌዳ በሕገ-ወጥ መንገድ የማይባዙ እና የደኅንነት መጠበቂያ ምስጢራዊ መለያዎች ያሏቸው መሆኑ ለየትኛውም የማጭበርበር ሥራ ተጋላጭ እንዳልሆኑም ተነግሯል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0