ፕሬዚዳንት ፑቲን በ2026 የመጀመሪያ አጋማሽ ወደ ቻይና እንዲመጡ በሺ ጂንፒንግ የቀረበላቸውን ግብዣ ተቀበሉ

ሰብስክራይብ

ፕሬዚዳንት ፑቲን በ2026 የመጀመሪያ አጋማሽ ወደ ቻይና እንዲመጡ በሺ ጂንፒንግ የቀረበላቸውን ግብዣ ተቀበሉ

የክሬምሊን ረዳት ዩሪ ኡሻኮቭ የቀረቡ ተጨማሪ መግለጫዎች፦

◻ የፑቲን እና የሺ ጂንፒንግ ውይይት ለአንድ ሰዓት ተኩል ያህል ቆይቷል፡፡

◻ ሩሲያ እና ቻይና በመደጋገፍ የሚንቀሳቀሱ እና እርስ በርስ የሚተማመኑ ናቸው፡፡

◻ ሺ ጂንፒንግ በአሁኑ ወቅት በአቡ ዳቢ በሩሲያ፣ በዩናይትድ ስቴትስ እና በዩክሬን መካከል እየተካሄደ ያለውን የጸጥታ ምክክር ደግፈዋል፡፡

◻ በፑቲን እና በሺ ጂንፒንግ መካከል ያለው ጠንካራ የግል ግንኙነት ወደፊትም ይቀጥላል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0