ሀገር በቀል የዲጂታል ክፍያ ቴክኖሎጂዎችን ወደፊት ማምጣት ይገባል - የዘርፉ ባለሙያ

ሰብስክራይብ

ሀገር በቀል የዲጂታል ክፍያ ቴክኖሎጂዎችን ወደፊት ማምጣት ይገባል - የዘርፉ ባለሙያ

የአፍሪካ ሀገራት የፋይናንስ ቴክኖሎጂ ጥያቄዎችን ለመመለስ፤ የውስጥ አቅምን መጠቀም ላይ በትኩረት መሥራት እንዳለባቸው የኬንያ ካምፑሊንክስ የቴክኖሎጂ ካምፓኒ የዲጂታል ማንነት የቢዝነስ ዳይሬክተር ቻውላ ጋናትራ ተናግረዋል።

"ሁልጊዜ ወደ አውሮፓ አሊያም ወደ አሜሪካ መሄድ አያስፈልግም። ዓለም ላይ ያሉ የዘርፉ ምርጥ ተሞክሮዎችን አላምዶ ወደ ሀገር ውስጥ ማምጣት ይቻላል። ለዚህም እንደ እኛ ካሉ የሀገር ውስጥ ኩባንያዎች ጋር አብሮ መሥራት ይገባል" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0