የናይጄሪያ አየር ኃይል በአክራሪዎች ይዞታ ላይ በሰነዘረው ጥቃት 27 ታጣቂዎች ተገደሉ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየናይጄሪያ አየር ኃይል በአክራሪዎች ይዞታ ላይ በሰነዘረው ጥቃት 27 ታጣቂዎች ተገደሉ
የናይጄሪያ አየር ኃይል በአክራሪዎች ይዞታ ላይ በሰነዘረው ጥቃት 27 ታጣቂዎች ተገደሉ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 03.02.2026
ሰብስክራይብ

የናይጄሪያ አየር ኃይል በአክራሪዎች ይዞታ ላይ በሰነዘረው ጥቃት 27 ታጣቂዎች ተገደሉ

ወጤታማ ነው የተባለው ዘመቻ በሀገሪቱ ሰሜናዊ ክፍል በሚገኘው ካትሲና ግዛት እንደተካሄደ የናይጄሪያ የዜና ምንጮች የመንግሥት ባለሥልጣናትን ዋቢ አድረገው ዘግበዋል።

የአየር ድብደባው፤ በቅርቡ ሲቪሎችን ዒላማ ባደረጉ ጥቃቶች እጃቸው አለበት ተብለው የተጠረጠሩ በከፍተኛው የታጠቁ ተዋጊዎች በጉጋ-ባኮሪ አውራ ጎዳና መኖራቸውን የሚጠቁሙ የደህንነት መረጃዎችን ተከትሎ መፈፀሙ ተገልጿል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0