https://amh.sputniknews.africa
አሜሪካ የደቡብ አፍሪካን የቡድን 20 አባልነት በተናጠል መለወጥ አትችልም - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አሜሪካ የደቡብ አፍሪካን የቡድን 20 አባልነት በተናጠል መለወጥ አትችልም - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
አሜሪካ የደቡብ አፍሪካን የቡድን 20 አባልነት በተናጠል መለወጥ አትችልም - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር“ደቡብ አፍሪካ የቡድን 20 ሙሉ ቋሚ አባል ናት” ሲል ሚኒስቴሩ አስታውቋል።አሜሪካ ራሷ በደቡብ አፍሪካ የቡድን 20 ሊቀመንበርነት ወቅት... 03.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-03T18:14+0300
2026-02-03T18:14+0300
2026-02-03T18:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/03/3117227_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_4040086ef07aa81cac2a84c6694f9560.jpg
አሜሪካ የደቡብ አፍሪካን የቡድን 20 አባልነት በተናጠል መለወጥ አትችልም - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር“ደቡብ አፍሪካ የቡድን 20 ሙሉ ቋሚ አባል ናት” ሲል ሚኒስቴሩ አስታውቋል።አሜሪካ ራሷ በደቡብ አፍሪካ የቡድን 20 ሊቀመንበርነት ወቅት “ለመሳተፍ ፈቃደኛ አልነበረችም” ያለው ሚኒስቴሩ፤ ይህም ዋሽንግተን “ድምፄ አልተሰማም” በማለት የምታቀርበውን ክስ ውድቅ እንደሚያደርግ ገልጿል።“ሩሲያ ደቡብ አፍሪካ በቡድን 20 ውስጥ የምታደርገውን ሥራ በአፋጣኝ እንድትቀጥል ቀድማ በግልጽ እና በቀጥታ ድጋፏን ከገለጹት መካከል ናት” ሲል ሚኒስቴሩ አጽንኦት ሰጥቷል። ይህ ድጋፍ በፍጥነት የብሪክስ አባል ሀገራት እና የሌሎች በርካታ ሀገራት የጋራ አቋም ሆኗል ሲልም አክሏል።ሩሲያ የቡድን 20 ውሳኔዎች ሊተላለፉ የሚችሉት በጋራ ስምምነት ብቻ መሆኑን እና ሁሉም አባላት እኩል ደረጃ እንዳላቸው በድጋሚ አረጋግጣለች።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/03/3117227_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_deffc807731ac0bbf0a793d8a2d2c77f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አሜሪካ የደቡብ አፍሪካን የቡድን 20 አባልነት በተናጠል መለወጥ አትችልም - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
18:14 03.02.2026 (የተሻሻለ: 18:24 03.02.2026) አሜሪካ የደቡብ አፍሪካን የቡድን 20 አባልነት በተናጠል መለወጥ አትችልም - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
“ደቡብ አፍሪካ የቡድን 20 ሙሉ ቋሚ አባል ናት” ሲል ሚኒስቴሩ አስታውቋል።
አሜሪካ ራሷ በደቡብ አፍሪካ የቡድን 20 ሊቀመንበርነት ወቅት “ለመሳተፍ ፈቃደኛ አልነበረችም” ያለው ሚኒስቴሩ፤ ይህም ዋሽንግተን “ድምፄ አልተሰማም” በማለት የምታቀርበውን ክስ ውድቅ እንደሚያደርግ ገልጿል።
“ሩሲያ ደቡብ አፍሪካ በቡድን 20 ውስጥ የምታደርገውን ሥራ በአፋጣኝ እንድትቀጥል ቀድማ በግልጽ እና በቀጥታ ድጋፏን ከገለጹት መካከል ናት” ሲል ሚኒስቴሩ አጽንኦት ሰጥቷል።
ይህ ድጋፍ በፍጥነት የብሪክስ አባል ሀገራት እና የሌሎች በርካታ ሀገራት የጋራ አቋም ሆኗል ሲልም አክሏል።
ሩሲያ የቡድን 20 ውሳኔዎች ሊተላለፉ የሚችሉት በጋራ ስምምነት ብቻ መሆኑን እና ሁሉም አባላት እኩል ደረጃ እንዳላቸው በድጋሚ አረጋግጣለች።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X