በሶማሊያ ለሚሠማሩ የኢትዮጵያ የሰላም አስከባሪ ኃይሎች ሥልጠና መስጠት እንደጀመረ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበሶማሊያ ለሚሠማሩ የኢትዮጵያ የሰላም አስከባሪ ኃይሎች ሥልጠና መስጠት እንደጀመረ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
በሶማሊያ ለሚሠማሩ የኢትዮጵያ የሰላም አስከባሪ ኃይሎች ሥልጠና መስጠት እንደጀመረ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 03.02.2026
ሰብስክራይብ

በሶማሊያ ለሚሠማሩ የኢትዮጵያ የሰላም አስከባሪ ኃይሎች ሥልጠና መስጠት እንደጀመረ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

🪖 በሶማሊያ የአፍሪካ ኅብረት የድጋፍና የማረጋጋት ተልዕኮ (አውሶም) ስር የሚሠማሩት የሰላም ማስከበር ኃይሎች በሁርሶ ኮንቲንጀንት ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ሥልጠና እየተሠጣቸው እንደሚገኝ ተገልጿል።

ሠልጣኞች ወታደራዊ ቴክኒካዊ ክህሎቶች፣ ጀነሪክ ስልጠናዎች፣ ተልዕኮ-ተኮር እና ልዩ ሙያዊ ሥልጠናዎችን እንደሚሰጣቸው የሁርሶ ኮንቲንጀንት ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ምክትል አዛዥና የሥልጠና ኃላፊ ሌተናል ኮሎኔል ገነነው ቶላ ተናግረዋል።

ሥልጠናው ለ90 ቀናት እንደሚቆይ የሚኒስቴሩ መረጃ አመላክቷል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በሶማሊያ ለሚሠማሩ የኢትዮጵያ የሰላም አስከባሪ ኃይሎች ሥልጠና መስጠት እንደጀመረ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በሶማሊያ ለሚሠማሩ የኢትዮጵያ የሰላም አስከባሪ ኃይሎች ሥልጠና መስጠት እንደጀመረ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0