ደቡብ አፍሪካዊቷ አቀንቃኝ ታይላ በ2026 የግራሚ ሽልማት በዓመቱ ምርጥ የአፍሪካ ሙዚቃ ዘርፍ አሸነፈች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱደቡብ አፍሪካዊቷ አቀንቃኝ ታይላ በ2026 የግራሚ ሽልማት በዓመቱ ምርጥ የአፍሪካ ሙዚቃ ዘርፍ አሸነፈች
ደቡብ አፍሪካዊቷ አቀንቃኝ ታይላ በ2026 የግራሚ ሽልማት በዓመቱ ምርጥ የአፍሪካ ሙዚቃ ዘርፍ አሸነፈች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 02.02.2026
ሰብስክራይብ

ደቡብ አፍሪካዊቷ አቀንቃኝ ታይላ በ2026 የግራሚ ሽልማት በዓመቱ ምርጥ የአፍሪካ ሙዚቃ ዘርፍ አሸነፈች

የሙዚቃ ኮከቧ እውቆቹን የናይጄሪያ ድምፃውያን በርና ቦይ፣ ዳቪዶ እና አይራ ስታርን በመርታት በዓመቱ ምርጥ የአፍሪካ ሙዚቃ ሥራ ዘርፍ አሸናፊ ሆናለች።

ታይላ፤ ለሽልማቱ በእጩነት የቀረቡትን የበርና ቦይ "Love"፣ የዳቪዶ "With You"፣ የአይራ ስታር እና ዊዝኪድ "Gimme Dat" እንዲሁም የኤዲ ኬንዞ እና መህራን ማቲን "Hope & Love" የሙዚቃ ሥራዎችን በልጣ ያሸነፈችው "Push 2 Start" በተሰኘው ዘፈኗ ነው።

ይህ ድል ታይላ በፈረንጆቹ 2024 "Water" በተሰኘው ዘፈኗ ሽልማቱን ካገኘች በኋላ በዘርፉ ለሁለተኛ ጊዜ በማሸነፍ የወቅቱ የአፍሪካ ዓለም አቀፍ ኮከብ መሆኗን ይበልጥ ያረጋገጠችበት ሆኗል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0