https://amh.sputniknews.africa
በአቡ ዳቢ በዩክሬን ዙሪያ ሊደረግ የታቀደው ውይይት እንደተራዘመ ተዘገበ
በአቡ ዳቢ በዩክሬን ዙሪያ ሊደረግ የታቀደው ውይይት እንደተራዘመ ተዘገበ
Sputnik አፍሪካ
በአቡ ዳቢ በዩክሬን ዙሪያ ሊደረግ የታቀደው ውይይት እንደተራዘመ ተዘገበ በአሜሪካ አደራዳሪነት በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል የሚካሄደው ሁለተኛ ዙር ውይይት ለበርካታ ቀናት መራዘሙን እና ምክንያቱ ግልጽ እንዳልሆነ አንድ የአሜሪካ ጋዜጣ ዘግቧል። ዘለንስኪ... 01.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-01T19:19+0300
2026-02-01T19:19+0300
2026-02-01T19:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/01/3094047_0:75:800:525_1920x0_80_0_0_449e6b9f2d81b09f03b6e57c6c0b6cac.jpg
በአቡ ዳቢ በዩክሬን ዙሪያ ሊደረግ የታቀደው ውይይት እንደተራዘመ ተዘገበ በአሜሪካ አደራዳሪነት በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል የሚካሄደው ሁለተኛ ዙር ውይይት ለበርካታ ቀናት መራዘሙን እና ምክንያቱ ግልጽ እንዳልሆነ አንድ የአሜሪካ ጋዜጣ ዘግቧል። ዘለንስኪ ቀደም ሲል ውይይቱ ጥር 27 እና 28 በአቡ ዳቢ እንደሚካሄድ ተናግሯል። የፑቲን ልዩ መልዕክተኛ ኪሪል ዲሚትሪቭ ቅዳሜ ከአሜሪካ የልዑካን ቡድን ጋር በፍሎሪዳ ውይይት አድርገዋል። ሁለቱም ወገኖች ስብሰባውን "ውጤታማ" እና "ገንቢ" ሲሉ ገልጸውታል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/01/3094047_0:0:800:600_1920x0_80_0_0_583373e8f0362b1a7d4145979b975a52.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በአቡ ዳቢ በዩክሬን ዙሪያ ሊደረግ የታቀደው ውይይት እንደተራዘመ ተዘገበ
19:19 01.02.2026 (የተሻሻለ: 19:24 01.02.2026) በአቡ ዳቢ በዩክሬን ዙሪያ ሊደረግ የታቀደው ውይይት እንደተራዘመ ተዘገበ
በአሜሪካ አደራዳሪነት በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል የሚካሄደው ሁለተኛ ዙር ውይይት ለበርካታ ቀናት መራዘሙን እና ምክንያቱ ግልጽ እንዳልሆነ አንድ የአሜሪካ ጋዜጣ ዘግቧል።
ዘለንስኪ ቀደም ሲል ውይይቱ ጥር 27 እና 28 በአቡ ዳቢ እንደሚካሄድ ተናግሯል።
የፑቲን ልዩ መልዕክተኛ ኪሪል ዲሚትሪቭ ቅዳሜ ከአሜሪካ የልዑካን ቡድን ጋር በፍሎሪዳ ውይይት አድርገዋል። ሁለቱም ወገኖች ስብሰባውን "ውጤታማ" እና "ገንቢ" ሲሉ ገልጸውታል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X