የሩሲያ ጦር በካርኮቭ ክልል ዘሌኖዬን እና በዶኔትስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ሱኬትስኮዬ ሰፈራዎችን ነጻ ማውጣቱን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
13:04 01.02.2026 (የተሻሻለ: 13:14 01.02.2026)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የሩሲያ ጦር በካርኮቭ ክልል ዘሌኖዬን እና በዶኔትስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ሱኬትስኮዬ ሰፈራዎችን ነጻ ማውጣቱን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
የሩሲያ ኃይሎች ለዩክሬን ጦር ኃይሎች ጥቅም ሲውሉ የነበሩ የትራንስፖርት መሠ ረተ ልማቶችንም አውድመዋል።
የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ገራሲሞቭ በቅርቡ እንደገለጹት፤ የሩሲያ ጦር በካርኮቭ ክልል የድንበር አካባቢዎች ነጻ ቀጣና የማስፋፋት ሥራውን ቀጥሏል።
በሌላ በኩል የሩሲያ ኃይሎች ባለፉት ጥቂት ወራት በዶንባስ ክልል እና ባሻገር በከፍተኛ ፍጥነት ወደፊት በመግፋት በልዩ ወታደራዊ ዘመቻው ማዕቀፍ በተከታታይ የተለያዩ ሰፈራዎችን ነጻ በማውጣት ላይ ይገኛሉ።
የልዩ ዘመቻውን ዳራ ለመረዳት ስፑትኒክ አፍሪካ ያዘጋጀውን ትንታኔ ያንብቡ።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X