የሩሲያ ጦር በካርኮቭ ክልል ዘሌኖዬን እና በዶኔትስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ሱኬትስኮዬ ሰፈራዎችን ነጻ ማውጣቱን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሩሲያ ጦር በካርኮቭ ክልል ዘሌኖዬን እና በዶኔትስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ሱኬትስኮዬ ሰፈራዎችን ነጻ ማውጣቱን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
የሩሲያ ጦር በካርኮቭ ክልል ዘሌኖዬን እና በዶኔትስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ሱኬትስኮዬ ሰፈራዎችን ነጻ ማውጣቱን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.02.2026
ሰብስክራይብ

የሩሲያ ጦር በካርኮቭ ክልል ዘሌኖዬን እና በዶኔትስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ሱኬትስኮዬ ሰፈራዎችን ነጻ ማውጣቱን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

የሩሲያ ኃይሎች ለዩክሬን ጦር ኃይሎች ጥቅም ሲውሉ የነበሩ የትራንስፖርት መሠ ረተ ልማቶችንም አውድመዋል።

የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ገራሲሞቭ በቅርቡ እንደገለጹት፤ የሩሲያ ጦር በካርኮቭ ክልል የድንበር አካባቢዎች ነጻ ቀጣና የማስፋፋት ሥራውን ቀጥሏል።

በሌላ በኩል የሩሲያ ኃይሎች ባለፉት ጥቂት ወራት በዶንባስ ክልል እና ባሻገር በከፍተኛ ፍጥነት ወደፊት በመግፋት በልዩ ወታደራዊ ዘመቻው ማዕቀፍ በተከታታይ የተለያዩ ሰፈራዎችን ነጻ በማውጣት ላይ ይገኛሉ።

የልዩ ዘመቻውን ዳራ ለመረዳት ስፑትኒክ አፍሪካ ያዘጋጀውን ትንታኔ ያንብቡ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0