https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ በኩባ ላይ የተጣለውን አዲስ የአሜሪካ ማዕቀብ ቅቡልነት የሌለው የኢኮኖሚ ጫና ነው ስትል ኮነነች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
ሩሲያ በኩባ ላይ የተጣለውን አዲስ የአሜሪካ ማዕቀብ ቅቡልነት የሌለው የኢኮኖሚ ጫና ነው ስትል ኮነነች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ በኩባ ላይ የተጣለውን አዲስ የአሜሪካ ማዕቀብ ቅቡልነት የሌለው የኢኮኖሚ ጫና ነው ስትል ኮነነች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርየሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ፣ “የሩሲያ አቋም አልተለወጠም፤ በተመድ እና በሌሎች ዓለም አቀፍ... 31.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-31T18:16+0300
2026-01-31T18:16+0300
2026-01-31T18:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/1f/3084402_0:34:800:484_1920x0_80_0_0_dbebab9d73cab4598722262fb68336ba.jpg
ሩሲያ በኩባ ላይ የተጣለውን አዲስ የአሜሪካ ማዕቀብ ቅቡልነት የሌለው የኢኮኖሚ ጫና ነው ስትል ኮነነች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርየሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ፣ “የሩሲያ አቋም አልተለወጠም፤ በተመድ እና በሌሎች ዓለም አቀፍ የሕግ ደንቦች በኩል ያልተላለፉ፣ በሉዓላዊ እና ነፃ ሀገራት ላይ የሚጣሉ የአንድ ወገን ማዕቀቦች በምንም መልኩ ተቀባይነት የሌላቸው ናቸው” ብለዋል።እንደ ቃለ አቀባይዋ ገለጻ፣ የሞስኮ እና የሃቫና ትብብር በማንኛውም ሦስተኛ ወገን ላይ ያነጣጠረ አይደለም፤ ሩሲያም የሁለትዮሽ ግንኙነቷን ማሳደግ ትቀጥላለች።በትናንትናው ዕለት፣ የኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ብሩኖ ሮድሪጌዝ፣ ዶናልድ ትራምፕ በፈረሙት አዲስ ፕሬዝዳንታዊ ትዕዛዝ ምክንያት የመጣውን እና ሃቫና "ያልተለመደ እና የማይጠበቅ ስጋት" ስትል የገለጸችውን ሁኔታ ለመቋቋም "ዓለም አቀፍ የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ" መታወጁን አስታውቀዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/1f/3084402_55:0:746:518_1920x0_80_0_0_5500dc12ac091ab103a8675ec9691cc3.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ በኩባ ላይ የተጣለውን አዲስ የአሜሪካ ማዕቀብ ቅቡልነት የሌለው የኢኮኖሚ ጫና ነው ስትል ኮነነች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
18:16 31.01.2026 (የተሻሻለ: 18:24 31.01.2026) ሩሲያ በኩባ ላይ የተጣለውን አዲስ የአሜሪካ ማዕቀብ ቅቡልነት የሌለው የኢኮኖሚ ጫና ነው ስትል ኮነነች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ፣ “የሩሲያ አቋም አልተለወጠም፤ በተመድ እና በሌሎች ዓለም አቀፍ የሕግ ደንቦች በኩል ያልተላለፉ፣ በሉዓላዊ እና ነፃ ሀገራት ላይ የሚጣሉ የአንድ ወገን ማዕቀቦች በምንም መልኩ ተቀባይነት የሌላቸው ናቸው” ብለዋል።
እንደ ቃለ አቀባይዋ ገለጻ፣ የሞስኮ እና የሃቫና ትብብር በማንኛውም ሦስተኛ ወገን ላይ ያነጣጠረ አይደለም፤ ሩሲያም የሁለትዮሽ ግንኙነቷን ማሳደግ ትቀጥላለች።
በትናንትናው ዕለት፣ የኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ብሩኖ ሮድሪጌዝ፣ ዶናልድ ትራምፕ በፈረሙት አዲስ ፕሬዝዳንታዊ ትዕዛዝ ምክንያት የመጣውን እና ሃቫና "ያልተለመደ እና የማይጠበቅ ስጋት" ስትል የገለጸችውን ሁኔታ ለመቋቋም "ዓለም አቀፍ የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ" መታወጁን አስታውቀዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X