https://amh.sputniknews.africa
አሜሪካ በነዳጅ እገዳ አማካኝነት በኩባ ላይ እጅግ አስቸጋሪ የአኗኗር ሁኔታዎችን እየጫነች ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
አሜሪካ በነዳጅ እገዳ አማካኝነት በኩባ ላይ እጅግ አስቸጋሪ የአኗኗር ሁኔታዎችን እየጫነች ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
አሜሪካ በነዳጅ እገዳ አማካኝነት በኩባ ላይ እጅግ አስቸጋሪ የአኗኗር ሁኔታዎችን እየጫነች ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ብሩኖ ሮድሪጌዝ ፓሪላ በኤክስ ገፃቸው ላይ እንደፃፉት፦ "ከ65 ዓመታት በላይ በአንድ ሀገር ላይ... 30.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-30T15:15+0300
2026-01-30T15:15+0300
2026-01-30T15:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/1e/3065696_0:163:627:516_1920x0_80_0_0_1df63b1e973351259bbc4e6fd3a04609.jpg
አሜሪካ በነዳጅ እገዳ አማካኝነት በኩባ ላይ እጅግ አስቸጋሪ የአኗኗር ሁኔታዎችን እየጫነች ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ብሩኖ ሮድሪጌዝ ፓሪላ በኤክስ ገፃቸው ላይ እንደፃፉት፦ "ከ65 ዓመታት በላይ በአንድ ሀገር ላይ የተጣለ ረጅምና አሰቃቂ የኢኮኖሚ ማዕቀብ ሰለባ በሆነው የኩባ ህዝብ ላይ እየተፈጸመ ያለውን ይህን አረመኔያዊ የጥቃት ድርጊት ለዓለም እናጋልጣለን፤ አሁን ደግሞ ህዝቡ እጅግ አስቸጋሪ ለሆነ የኑሮ ሁኔታ እንዲጋለጥ እየተደረገ ነው።"ቀደም ሲል፣ ትራምፕ ባስተላለፉት ፕሬዝዳንታዊ ተዕዛዝ መሰረት ዋሽንግተን ለኩባ ነዳጅ በሚያቀርቡ ሀገራት ላይ ተጨማሪ ቀረጥ ልትጥል እንደምትችል ገልጸው ነበር። በተጨማሪም፣ የአሜሪካው መሪ ከኩባ ይመጣል ባሉት "የደህንነት ስጋት" ምክንያት ብሔራዊ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጀዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/1e/3065696_0:104:627:574_1920x0_80_0_0_fb89f1ee3d1c246fff108e6ff9d27d6d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አሜሪካ በነዳጅ እገዳ አማካኝነት በኩባ ላይ እጅግ አስቸጋሪ የአኗኗር ሁኔታዎችን እየጫነች ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
15:15 30.01.2026 (የተሻሻለ: 15:24 30.01.2026) አሜሪካ በነዳጅ እገዳ አማካኝነት በኩባ ላይ እጅግ አስቸጋሪ የአኗኗር ሁኔታዎችን እየጫነች ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
የኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ብሩኖ ሮድሪጌዝ ፓሪላ በኤክስ ገፃቸው ላይ እንደፃፉት፦ "ከ65 ዓመታት በላይ በአንድ ሀገር ላይ የተጣለ ረጅምና አሰቃቂ የኢኮኖሚ ማዕቀብ ሰለባ በሆነው የኩባ ህዝብ ላይ እየተፈጸመ ያለውን ይህን አረመኔያዊ የጥቃት ድርጊት ለዓለም እናጋልጣለን፤ አሁን ደግሞ ህዝቡ እጅግ አስቸጋሪ ለሆነ የኑሮ ሁኔታ እንዲጋለጥ እየተደረገ ነው።"
ቀደም ሲል፣ ትራምፕ ባስተላለፉት ፕሬዝዳንታዊ ተዕዛዝ መሰረት ዋሽንግተን ለኩባ ነዳጅ በሚያቀርቡ ሀገራት ላይ ተጨማሪ ቀረጥ ልትጥል እንደምትችል ገልጸው ነበር። በተጨማሪም፣ የአሜሪካው መሪ ከኩባ ይመጣል ባሉት "የደህንነት ስጋት" ምክንያት ብሔራዊ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጀዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X