የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ጥንታዊ ቅርሶች በሩሲያ መንግሥት የታሪክ ቤተ-መጻሕፍት ለዕይታ ቀረቡ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ጥንታዊ ቅርሶች በሩሲያ መንግሥት የታሪክ ቤተ-መጻሕፍት ለዕይታ ቀረቡ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ጥንታዊ ቅርሶች በሩሲያ መንግሥት የታሪክ ቤተ-መጻሕፍት ለዕይታ ቀረቡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 30.01.2026
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ጥንታዊ ቅርሶች በሩሲያ መንግሥት የታሪክ ቤተ-መጻሕፍት ለዕይታ ቀረቡ

“ከክርስትና ምንጮች” የተሰኘ ዐውደ–ርዕይ በትናንትናው ዕለት በሞስኮ ተከፍቷል፡፡

በዐውደ–ርዕዩ ከዓለም ጥንታዊ የክርስትና እምነቶች አንዷ የሆነችውን፣ የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ጥልቅ ታሪካዊ መሠረቶችን እና ልዩ ጥበባዊ አሻራ ያረፈባቸው ቅርሶችን የሚያሳዩ የቤተክርስቲያን መገልገያ ሀብቶችን ለሕዝብ ዕይታ አቅርቧል።

ይህ ዐውደ–ርዕይ፦

በብራና ላይ የታጻፉ ጥንታዊ የግዕዝ መጻሕፍት፣

ጥበባዊ ይዘት ያላቸው መስቀሎች እና

ቅዱሳት–ሥዕላት ቀርበውበታል፡፡

ይህም ከ4ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የዳበረውን መንፈሳዊ ባህል ከዚህ ቀደም ባልታየ መልኩ ለተመልካች ያቀርባል ሲል በሞስኮ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ጥንታዊ ቅርሶች በሩሲያ መንግሥት የታሪክ ቤተ-መጻሕፍት ለዕይታ ቀረቡ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ጥንታዊ ቅርሶች በሩሲያ መንግሥት የታሪክ ቤተ-መጻሕፍት ለዕይታ ቀረቡ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0