https://amh.sputniknews.africa
የዛምቢያ መንግሥት ከአፍሪካ ኤክስፖርት-ኢምፖርት ባንክ ጋር የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት ላይ የመድረስ ተስፋ እንዳለው ገለፀ
የዛምቢያ መንግሥት ከአፍሪካ ኤክስፖርት-ኢምፖርት ባንክ ጋር የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት ላይ የመድረስ ተስፋ እንዳለው ገለፀ
Sputnik አፍሪካ
የዛምቢያ መንግሥት ከአፍሪካ ኤክስፖርት-ኢምፖርት ባንክ ጋር የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት ላይ የመድረስ ተስፋ እንዳለው ገለፀ“[ከአፍሪኤግዚም ባንክ ጋር] ውይይታችንን ቀጥለናል፤ ጉዳዩ ከግልግል ዳኝነት ወጥቶ መፍትሔ ያገኛል ብለን እናምናለን” ሲሉ የዛምቢያ... 29.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-29T20:12+0300
2026-01-29T20:12+0300
2026-01-29T20:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/1d/3061245_0:67:800:517_1920x0_80_0_0_eb0647a7ff601f22efd79ce706006d0f.jpg
የዛምቢያ መንግሥት ከአፍሪካ ኤክስፖርት-ኢምፖርት ባንክ ጋር የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት ላይ የመድረስ ተስፋ እንዳለው ገለፀ“[ከአፍሪኤግዚም ባንክ ጋር] ውይይታችንን ቀጥለናል፤ ጉዳዩ ከግልግል ዳኝነት ወጥቶ መፍትሔ ያገኛል ብለን እናምናለን” ሲሉ የዛምቢያ የግምጃ ቤት ዋና ጸሐፊ ፌሊክስ ንኩሉኩሳ በሉሳካ በተካሄደ አንድ መድረክ ላይ ተናግረዋል። ዛምቢያ ዳግም እንዲዋቀርላት ካቀደችው ዕዳ ውስጥ 94 በመቶውን ከአበዳሪዎች ጋር ስምምነት ላይ በመድረስ ማረጋገጧን የጠቀሱት ጸሐፊው፤ “ቀሪው 6 በመቶ ዕዳም በቅርቡ ይጠናቀቃል” ሲሉ አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/1d/3061245_12:0:789:583_1920x0_80_0_0_c955879081e465fbf5ebc1b24e04c2a6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዛምቢያ መንግሥት ከአፍሪካ ኤክስፖርት-ኢምፖርት ባንክ ጋር የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት ላይ የመድረስ ተስፋ እንዳለው ገለፀ
20:12 29.01.2026 (የተሻሻለ: 20:14 29.01.2026) የዛምቢያ መንግሥት ከአፍሪካ ኤክስፖርት-ኢምፖርት ባንክ ጋር የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት ላይ የመድረስ ተስፋ እንዳለው ገለፀ
“[ከአፍሪኤግዚም ባንክ ጋር] ውይይታችንን ቀጥለናል፤ ጉዳዩ ከግልግል ዳኝነት ወጥቶ መፍትሔ ያገኛል ብለን እናምናለን” ሲሉ የዛምቢያ የግምጃ ቤት ዋና ጸሐፊ ፌሊክስ ንኩሉኩሳ በሉሳካ በተካሄደ አንድ መድረክ ላይ ተናግረዋል።
ዛምቢያ ዳግም እንዲዋቀርላት ካቀደችው ዕዳ ውስጥ 94 በመቶውን ከአበዳሪዎች ጋር ስምምነት ላይ በመድረስ ማረጋገጧን የጠቀሱት ጸሐፊው፤ “ቀሪው 6 በመቶ ዕዳም በቅርቡ ይጠናቀቃል” ሲሉ አክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X