ዋሽንግተን እና ኪዬቭ ስለተስማሙባቸው የደኅንነት ዋስትናዎች ሩሲያ የምታውቀው ነገር የለም - ላቭሮቭ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱዋሽንግተን እና ኪዬቭ ስለተስማሙባቸው የደኅንነት ዋስትናዎች ሩሲያ የምታውቀው ነገር የለም - ላቭሮቭ
ዋሽንግተን እና ኪዬቭ ስለተስማሙባቸው የደኅንነት ዋስትናዎች ሩሲያ የምታውቀው ነገር የለም - ላቭሮቭ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 29.01.2026
ሰብስክራይብ

ዋሽንግተን እና ኪዬቭ ስለተስማሙባቸው የደኅንነት ዋስትናዎች ሩሲያ የምታውቀው ነገር የለም - ላቭሮቭ

ሞስኮ ትኩረት የምታደርገው በ"ይፋዊ ጨዋታዎች (ፕሮፓጋንዳዎች)" ላይ ሳይሆን በተግባራዊ ስምምነቶች ላይ እንደሚሆን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።

ቀደም ሲል የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ፣ ለዩክሬን በሚሰጡ የደኅንነት ዋስትናዎች ላይ አጠቃላይ ስምምነት መደረሱን ገልጸው ነበር።

ሩቢዮ አክለውም፣ ለወደፊቱ ለዩክሬን የሚሰጡት የደኅንነት ዋስትናዎች በአሜሪካ የሚደገፉ ቢሆንም፣ "በመሬት ላይ" ሊሰማሩ የሚችሉት ግን የአውሮፓ ወታደሮች ብቻ እንደሆኑ ጠቁመዋል።

ለዩክሬን የተዘጋጀው የደኅንነት ዋስትና ሥርዓት ውጤታማነቱ በአሜሪካ ድጋፍ ላይ የተመሠረተ መሆኑንም ሩቢዮ ገልጸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0