ፕሬዝዳንት ፑቲን እና የሶሪያ አቻቸው አሕመድ አል-ሻራ በሩሲያ የጦር ሰፈር ጉዳይ ላይ መወያየታቸው ተገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱፕሬዝዳንት ፑቲን እና የሶሪያ አቻቸው አሕመድ አል-ሻራ በሩሲያ የጦር ሰፈር ጉዳይ ላይ መወያየታቸው ተገለፀ
ፕሬዝዳንት ፑቲን እና የሶሪያ አቻቸው አሕመድ አል-ሻራ በሩሲያ የጦር ሰፈር ጉዳይ ላይ መወያየታቸው ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 29.01.2026
ሰብስክራይብ

ፕሬዝዳንት ፑቲን እና የሶሪያ አቻቸው አሕመድ አል-ሻራ በሩሲያ የጦር ሰፈር ጉዳይ ላይ መወያየታቸው ተገለፀ

የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ የሰጡት ተጨማሪ መግለጫዎች፦

🟠 በአቡ ዳቢ የሚካሄደው የዩክሬን ጉዳይ ውይይት አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ለሁለት ቀናት ሊቆይ ይችላል።

🟠 የውይይቱ ዝርዝር ሁኔታዎች እስከ እሁድ ድረስ ስምምነት ይደረግባቸዋል፤ ሆኖም ይህ በጉዳዩ ፍሬ ነገር ላይ የሚያመጣው ለውጥ አይኖርም።

🟠 ክሬምሊን የ"ኒው ስታርት" የስትራቴጂካዊ የጦር መሣሪያዎች ቅነሳ ስምምነትን ለማራዘም ላቀረበው ጥያቄ ከአሜሪካ ምላሽ እየጠበቀ ይገኛል።

🟠 የ"ኒው ስታርት" ስምምነትን የሚተካ አዲስ ስትራቴጂካዊ የመረጋጋት ስምምነት ማርቀቅ፣ በርካታ ሁኔታዎችን ያካተተ ረጅም እና ውስብስብ ሂደት ነው።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0