የኒጀር ኃይሎች በአገር አቀፍ ዘመቻ 70 አሸባሪዎችን ‘ደመሰሰ’ ተባለ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኒጀር ኃይሎች በአገር አቀፍ ዘመቻ 70 አሸባሪዎችን ‘ደመሰሰ’ ተባለ
የኒጀር ኃይሎች በአገር አቀፍ ዘመቻ 70 አሸባሪዎችን ‘ደመሰሰ’ ተባለ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.01.2026
ሰብስክራይብ

የኒጀር ኃይሎች በአገር አቀፍ ዘመቻ 70 አሸባሪዎችን ‘ደመሰሰ’ ተባለ

በመሬት የደህንነት እና የሥለላ ዘመቻ፣ 48 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ሲውሉ፣ ከ50 በላይ የሚሆኑት መገደላቸውን የመከላከያ እና የጸጥታ ኃይሎች በአካባቢው በሚገኝ የቴሌቭዥን ጣቢያ ገልፀዋል።

የታጠቁ ቡድኖችን የመንቀሳቀስ አቅም በእጅጉ የሚያዳክም ቁልፍ የአሸባሪዎች ሎጂስቲክስም ወድሟልም ብለዋል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0