የምዕራቡ ዓለም የአፍሪካን ባሕል ከዐውድ ውጭ የመጠቀም ሰፊ ልምምድ አለው - የሚዲያ ፕሮዲዩሰር እና የቮይስ ኦቨር ባለተሰጥኦ

ሰብስክራይብ

የምዕራቡ ዓለም የአፍሪካን ባሕል ከዐውድ ውጭ የመጠቀም ሰፊ ልምምድ አለው - የሚዲያ ፕሮዲዩሰር እና የቮይስ ኦቨር ባለተሰጥኦ

ዓለም አቀፍ የመዝናኛ ኢንዱስትሪው ተዋንያን የአፍሪካን ባሕል እና እሴት በዐውዱ የመጠቀም እንዲሁም ለምንጩ ተገቢውን ዕውቅና የመስጠት ልምምዳቸውን ሊያሳድጉ እንደሚገባ ኮስሞ ሚለር ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

"የአንድን ነገር መነሻ መረዳት እና ባለበት ባሕላዊ እሴቱን ማክበር እጅግ አስፈላጊ ነው። መጠቀም ካስፈለገ እንኳ ወደ መነሻው መሄድ ያስፈልጋል። በዚህ አግባብም ሰው የዚያ ባሕል መነሻ ምን እንደሆነ እና ከየት እንደመጣ በግልጽ ማወቅ ይችላል።" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0