ቴሕራን በአሜሪካ ለሚፈፅም 'ውስን' ጥቃት እንኳ ተመጣጣኝ ምላሽ ትሰጣለች - ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱቴሕራን በአሜሪካ ለሚፈፅም 'ውስን' ጥቃት እንኳ ተመጣጣኝ ምላሽ ትሰጣለች - ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
ቴሕራን በአሜሪካ ለሚፈፅም 'ውስን' ጥቃት እንኳ ተመጣጣኝ ምላሽ ትሰጣለች - ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.01.2026
ሰብስክራይብ

ቴሕራን በአሜሪካ ለሚፈፅም 'ውስን' ጥቃት እንኳ ተመጣጣኝ ምላሽ ትሰጣለች - ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

በካዘም ጋሪባባዲ የተሰጡ ሌሎች መግለጫዎች፦

🟠 ኢራን በአሁኑ ወቅት ከዋሽንግተን ጋር ምንም ዓይነት ውይይት እያደረገች አይደለም፤ ሆኖም የመገናኛ መስመሩ ክፍት ነው፡፡

🟠 አሸማጋዮች ጦርነት መጀመር ለአሜሪካ ከፍተኛ ጉዳት እንደሚያስከትልባት ግልጽ እያደረጉላት ይገኛሉ፡፡

🟠 ቴሕራን እና ዋሽንግተን ወደ ድርድር ጠረጴዛ ቢመጡ እንኳ፣ ኢራን የጦርነት ዝግጁነቷን እንድትቀንስ አያስገዳዳትም።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0