https://amh.sputniknews.africa
መንግሥት ለአገር ውስጥ የፈርኒቸር አምራቾች ዘርፈ ብዙ ማበረታቻዎችን እያደረገ ነው - የዘርፉ ባለሙያ
መንግሥት ለአገር ውስጥ የፈርኒቸር አምራቾች ዘርፈ ብዙ ማበረታቻዎችን እያደረገ ነው - የዘርፉ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
መንግሥት ለአገር ውስጥ የፈርኒቸር አምራቾች ዘርፈ ብዙ ማበረታቻዎችን እያደረገ ነው - የዘርፉ ባለሙያ የዋሪት ፈርኒቸር ማኔጂንግ ዳይሬክተር ትሕትና ጥላሁን፣ ከውጭ የሚገቡ የፈርኒቸር ምርቶችን በአገር ውስጥ የመተካት የመንግሥትን አቅጣጫ እውን... 28.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-28T16:26+0300
2026-01-28T16:26+0300
2026-01-28T16:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/1c/3048463_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_08e810f6209dedd963237792a66db9ea.jpg
መንግሥት ለአገር ውስጥ የፈርኒቸር አምራቾች ዘርፈ ብዙ ማበረታቻዎችን እያደረገ ነው - የዘርፉ ባለሙያ የዋሪት ፈርኒቸር ማኔጂንግ ዳይሬክተር ትሕትና ጥላሁን፣ ከውጭ የሚገቡ የፈርኒቸር ምርቶችን በአገር ውስጥ የመተካት የመንግሥትን አቅጣጫ እውን ለማድረግ፣ የአገር ውስጥ አምራቾች በምርት ጥራት እና አጨራረስ ላይ ከፍተኛ መሻሻል በማሳየት ላይ መሆናቸውን ይናገራሉ።"መንግሥት ወደዚህ አቅጣጫ የገባው በአገር ውስጥ አምራቾች ላይ እምነት ስላለው ነው። በዚህም የአገር ውስጥ አምራቾች በጉምሩክ ታሪፍ፣ በቦታ አቅርቦት እና በሌሎች ዕድሎች ማበረታቻ እየተደረገላቸው ይገኛል።" ሲሉም ለፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
መንግሥት ለአገር ውስጥ የፈርኒቸር አምራቾች ዘርፈ ብዙ ማበረታቻዎችን እያደረገ ነው - የዘርፉ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
መንግሥት ለአገር ውስጥ የፈርኒቸር አምራቾች ዘርፈ ብዙ ማበረታቻዎችን እያደረገ ነው - የዘርፉ ባለሙያ
2026-01-28T16:26+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/1c/3048463_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_0ff4d81cccc4e9b40191df6a4e00f713.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
መንግሥት ለአገር ውስጥ የፈርኒቸር አምራቾች ዘርፈ ብዙ ማበረታቻዎችን እያደረገ ነው - የዘርፉ ባለሙያ
16:26 28.01.2026 (የተሻሻለ: 16:34 28.01.2026) መንግሥት ለአገር ውስጥ የፈርኒቸር አምራቾች ዘርፈ ብዙ ማበረታቻዎችን እያደረገ ነው - የዘርፉ ባለሙያ
የዋሪት ፈርኒቸር ማኔጂንግ ዳይሬክተር ትሕትና ጥላሁን፣ ከውጭ የሚገቡ የፈርኒቸር ምርቶችን በአገር ውስጥ የመተካት የመንግሥትን አቅጣጫ እውን ለማድረግ፣ የአገር ውስጥ አምራቾች በምርት ጥራት እና አጨራረስ ላይ ከፍተኛ መሻሻል በማሳየት ላይ መሆናቸውን ይናገራሉ።
"መንግሥት ወደዚህ አቅጣጫ የገባው በአገር ውስጥ አምራቾች ላይ እምነት ስላለው ነው። በዚህም የአገር ውስጥ አምራቾች በጉምሩክ ታሪፍ፣ በቦታ አቅርቦት እና በሌሎች ዕድሎች ማበረታቻ እየተደረገላቸው ይገኛል።" ሲሉም ለፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X