በአዲስ አበባ ዘመናዊ የአትክልትና ፍራፍሬ፣ የእንስሳት ተዋጽኦ ማቀዝቀዣ መጋዘንና ሁለገብ ሕንጻ ተመረቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበአዲስ አበባ ዘመናዊ የአትክልትና ፍራፍሬ፣ የእንስሳት ተዋጽኦ ማቀዝቀዣ መጋዘንና ሁለገብ ሕንጻ ተመረቀ
በአዲስ አበባ ዘመናዊ የአትክልትና ፍራፍሬ፣ የእንስሳት ተዋጽኦ ማቀዝቀዣ መጋዘንና ሁለገብ ሕንጻ ተመረቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 27.01.2026
ሰብስክራይብ

በአዲስ አበባ ዘመናዊ የአትክልትና ፍራፍሬ፣ የእንስሳት ተዋጽኦ ማቀዝቀዣ መጋዘንና ሁለገብ ሕንጻ ተመረቀ

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን በ1.75 ቢሊዮን ብር ወጪ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ያስገነባው ይህ ህንፃ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት በይፋ ተመርቋል፡፡

ዛሬ የተመረቀው አዲስ ሁለገብ ህንፃ፦

ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውሉ አስር ወለሎች፣

አስር መጋዘን፣

በአንድ ግዜ ከ20 ሺህ ኩንታል በላይ አትክልትና ፍራፍሬ እንዲሁም የእንስሳት ተዋጽኦን የማቀዝቀዝ አቅም እንዳለው ተመላክቷል፡፡

“በቀጣይ መሠረታዊ ሸቀጦችን በጥራትና በተመጣጣኝ ዋጋ ለህብረተሰባችን ተደራሽ ለማድረግ፣ የገበያ ትስስርን ለማጠናከር፣ ንግድን የሚያሳልጡ ዘመናዊ ሎጂስቲክን በማስፋፋትና የሀገራችንን የንግድ ከባቢ ለማዘመን ከፍተኛ ትኩረት ሰጥተን እንሠራለን” ሲሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጉፌ በማኅበራዊ ገጻቸው ላይ አስፍረዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በአዲስ አበባ ዘመናዊ የአትክልትና ፍራፍሬ፣ የእንስሳት ተዋጽኦ ማቀዝቀዣ መጋዘንና ሁለገብ ሕንጻ ተመረቀ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በአዲስ አበባ ዘመናዊ የአትክልትና ፍራፍሬ፣ የእንስሳት ተዋጽኦ ማቀዝቀዣ መጋዘንና ሁለገብ ሕንጻ ተመረቀ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በአዲስ አበባ ዘመናዊ የአትክልትና ፍራፍሬ፣ የእንስሳት ተዋጽኦ ማቀዝቀዣ መጋዘንና ሁለገብ ሕንጻ ተመረቀ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0