የኢትዮጵያ አየር ኃይል አካዳሚ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ያሠለጠናቸውን አብራሪዎችና ሙያተኞች አስመረቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ አየር ኃይል አካዳሚ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ያሠለጠናቸውን አብራሪዎችና ሙያተኞች አስመረቀ
የኢትዮጵያ አየር ኃይል አካዳሚ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ያሠለጠናቸውን አብራሪዎችና ሙያተኞች አስመረቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 27.01.2026
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ አየር ኃይል አካዳሚ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ያሠለጠናቸውን አብራሪዎችና ሙያተኞች አስመረቀ

በምረቃ መርኃ-ግብሩ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ፤ ባለፉት ስምንት ዓመታት በሰው ኃይል ግንባታ፣ በትጥቅ እና በውጊያ መሠረተ-ልማት ግንባታ ላይ በመሥራት የመፈፀም አቅማችንን እያሳደግን እንገኛለን ብለዋል፡፡

“የዛሬውን የምረቃ ሥነ-ሥርዓት ልዩ የሚያደርገው ከበርካታ ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ሁለት ሴት አብራሪዎች የበረራ ሥልጠናቸውን በከፍተኛ ውጤት በማጠናቀቅ ሴቶች ፈታኝ ሁኔታዎች ተቋቁመው የላቀ ድል ማስመዝገብ የሚችሉ መሆናቸውን ያስመሰከሩበት መሆኑ ነው” ሲሉ ተናግረዋል፡፡

ዋና አዛዡ፤ ተመራቂዎች በሥልጠና የፈጠሩትን አቅም በመጠቀም ለተቋሙ ስኬት የበኩላቸውን አስተዋፅኦ እንዲያበረከቱ ማሳሰባቸውን ኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት በማኅበራዊ ገጹ ባጋራው መረጃ አመልክቷል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ አየር ኃይል አካዳሚ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ያሠለጠናቸውን አብራሪዎችና ሙያተኞች አስመረቀ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ አየር ኃይል አካዳሚ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ያሠለጠናቸውን አብራሪዎችና ሙያተኞች አስመረቀ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ አየር ኃይል አካዳሚ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ያሠለጠናቸውን አብራሪዎችና ሙያተኞች አስመረቀ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0