https://amh.sputniknews.africa
ደቡብ አፍሪካ በ2025 ከፍተኛ የጎብኚዎች ቁጥር በማስመዝገብ ለኢንቨስትመንት እና ለሥራ ዕድል መነቃቃት ፈጥራለች - ሚኒስትር
ደቡብ አፍሪካ በ2025 ከፍተኛ የጎብኚዎች ቁጥር በማስመዝገብ ለኢንቨስትመንት እና ለሥራ ዕድል መነቃቃት ፈጥራለች - ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
ደቡብ አፍሪካ በ2025 ከፍተኛ የጎብኚዎች ቁጥር በማስመዝገብ ለኢንቨስትመንት እና ለሥራ ዕድል መነቃቃት ፈጥራለች - ሚኒስትር ሀገሪቱ ባለፈው የፈረንጆቹ 2025 ዓመት 10.48 ሚሊዮን ዓለም አቀፍ ጎብኚዎችን ያስተናገደች ሲሆን ይህም ከ2024 ጋር... 27.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-27T19:10+0300
2026-01-27T19:10+0300
2026-01-27T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/1b/3041378_0:30:800:480_1920x0_80_0_0_1146a736ae1b6cf4ec53328ea8eca173.jpg
ደቡብ አፍሪካ በ2025 ከፍተኛ የጎብኚዎች ቁጥር በማስመዝገብ ለኢንቨስትመንት እና ለሥራ ዕድል መነቃቃት ፈጥራለች - ሚኒስትር ሀገሪቱ ባለፈው የፈረንጆቹ 2025 ዓመት 10.48 ሚሊዮን ዓለም አቀፍ ጎብኚዎችን ያስተናገደች ሲሆን ይህም ከ2024 ጋር ሲነጻጸር የ17.6 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን የደቡብ አፍሪካ የቱሪዝም ሚኒስትር ፓትሪሺያ ዲ ሊል ገልፀዋል።ደቡብ አፍሪካ ባለፈው ዓመት የ "2025 ምርጥ የአፍሪካ መዳረሻ " ሽልማትን ማግኘቷን የጠቀሱት ሚኒስትሯ፤ ይህም ሀገሪቱ በዓለም አቀፍ የቱሪዝም ውድድር ያላትን ጥንካሬ የሚያረጋግጥ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተዋል።"በአሁኑ ወቅት የቱሪዝም ዘርፉ 1.8 ሚሊዮን ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆኑ የሥራ ዕድሎችን ደግፎ ይዟል:: በግምት በእያንዳንዱ 13 ዓለም አቀፍ ጎብኚዎች አንድ የሥራ ዕድል ይፈጠራል" ሲሉም አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/1b/3041378_60:0:740:510_1920x0_80_0_0_e059598bad8d4be4f07e294539f345ac.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ደቡብ አፍሪካ በ2025 ከፍተኛ የጎብኚዎች ቁጥር በማስመዝገብ ለኢንቨስትመንት እና ለሥራ ዕድል መነቃቃት ፈጥራለች - ሚኒስትር
19:10 27.01.2026 (የተሻሻለ: 19:14 27.01.2026) ደቡብ አፍሪካ በ2025 ከፍተኛ የጎብኚዎች ቁጥር በማስመዝገብ ለኢንቨስትመንት እና ለሥራ ዕድል መነቃቃት ፈጥራለች - ሚኒስትር
ሀገሪቱ ባለፈው የፈረንጆቹ 2025 ዓመት 10.48 ሚሊዮን ዓለም አቀፍ ጎብኚዎችን ያስተናገደች ሲሆን ይህም ከ2024 ጋር ሲነጻጸር የ17.6 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን የደቡብ አፍሪካ የቱሪዝም ሚኒስትር ፓትሪሺያ ዲ ሊል ገልፀዋል።
ደቡብ አፍሪካ ባለፈው ዓመት የ "2025 ምርጥ የአፍሪካ መዳረሻ " ሽልማትን ማግኘቷን የጠቀሱት ሚኒስትሯ፤ ይህም ሀገሪቱ በዓለም አቀፍ የቱሪዝም ውድድር ያላትን ጥንካሬ የሚያረጋግጥ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተዋል።
"በአሁኑ ወቅት የቱሪዝም ዘርፉ 1.8 ሚሊዮን ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆኑ የሥራ ዕድሎችን ደግፎ ይዟል:: በግምት በእያንዳንዱ 13 ዓለም አቀፍ ጎብኚዎች አንድ የሥራ ዕድል ይፈጠራል" ሲሉም አክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X