መንግሥት በቤት ዕቃ ምርቶች ግብዕት ላይ የታክስ ማበረታቻ እያደረገ ነው - የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር

ሰብስክራይብ

መንግሥት በቤት ዕቃ ምርቶች ግብዕት ላይ የታክስ ማበረታቻ እያደረገ ነው - የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር

ማበረታቸው በቤት ዕቃዎች፣ ቤተ-ውበት እና የግንባታ አጨራረስ ላይ የተሠማሩ ተቋማት ተወዳዳሪነታቸውን ለማሳደግ እንደሚያግዝ፤ በሚኒስቴሩ የተኪ ምርቶች ተወዳዳሪነት መሪ ሥራ አስፈጻሚ መሳይነህ ውብሸት ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።

"ያለቁ የኢንዱስትሪ ምርቶችን ከውጭ አምጥተን አንዘልቀውም። በዚህም የቤት ዕቃ አምራቾች የሚያስፈልጋቸውን ግብዓት ዝቅ ባለ ታክስ እንዲያስገቡ ድጋፍ እየተደረገ ነው። ከውጭ በሚገቡ ምርቶች ላይም ከፍተኛ ታክስ አስቀምጠናል" ሲሉ ከ6ኛው ፊንቴክስ የቤት ዕቃዎች፣ ቤተ-ውበትና የግንባታ አጨራረስ አውደ ርዕይ ጎን ለጎን ተናግረዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0