https://amh.sputniknews.africa
ኃይል ወይስ ሕግ፦ ተመድ አሁንም በሕግ የሚመራ ተቋም ነውን?
ኃይል ወይስ ሕግ፦ ተመድ አሁንም በሕግ የሚመራ ተቋም ነውን?
Sputnik አፍሪካ
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ የቬንዙዌላን ጉዳይ ማዕከል አድርገን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አሁንም በሕግ የሚመራ ተቋም ነው—ወይስ ዓለም አቀፋዊ አስተዳደር የኃይል እና የመራጭነት (አድሏዊ) አፈጻጸም ጨዋታ ሆኗል? የሚለውን ጥያቄ በደቡብ... 27.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-27T18:41+0300
2026-01-27T18:41+0300
2026-01-27T18:48+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/1b/3040660_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_c9e279c5cae7607417032e53000773ca.png
ኃይል ወይስ ሕግ፦ ተመድ አሁንም በሕግ የሚመራ ተቋም ነውን?
Sputnik አፍሪካ
“የቪቶ (ድምፅን በድምጽ የመሻር) ስልጣን ያለአግባብ ጥቅም ላይ ውሏል፤ ተበድሏልም። በ2003 በኢራቅ ላይ በአሜሪካ ጥቃት ሲሰነዘር ሩሲያ ለዚያ ወረራ እና ወታደራዊ ጣልቃገብነት ድምፅ አልሰጠችም። [……] አፍሪካ በ2026 ያላትን ቋሚ ያልሆኑ መቀመጫዎች ብንመለከት እንኳ፣ የቪቶ ስልጣን ባላቸው አምስቱ ቋሚ አባላት እና የቪቶ ስልጣን በሌላቸው ቋሚ ባልሆኑ አባላት መካከል ያለው ልዩነት ምንም አይነት ትርጉም አይሰጥም። ይህ ሁኔታ በእውነቱ ዓለም አቀፍ ህግን መሳቂያ ያደርገዋል።” ሲሉ በደቡብ አፍሪካ ዩኒሳ የታቦ ምቤኪ የዓለም አቀፍ ጉዳዮች ኮሌጅ ውስጥ ተመራማሪ የሆኑት ራስ አድቮኬት ሲፎ ማንቱላ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ የቬንዙዌላን ጉዳይ ማዕከል አድርገን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አሁንም በሕግ የሚመራ ተቋም ነው—ወይስ ዓለም አቀፋዊ አስተዳደር የኃይል እና የመራጭነት (አድሏዊ) አፈጻጸም ጨዋታ ሆኗል? የሚለውን ጥያቄ በታቦ ምቤኪ የዓለም አቀፍ ጉዳዮች ኮሌጅ ውስጥ ተመራማሪ ከሆኑት ከራስ አድቮኬት ሲፎ ማንቱላ ጋር በሰፊው እንመረምራለን። በተጨማሪም አንዳንድ አገራት ማዕቀብ ተጥሎባቸው ሕጋዊነታቸው እንዲታጣስ ሲደረግ፣ ሌሎች ደግሞ ጥበቃ የሚደረግላቸው ስለምንድን ነው? ይህስ በጂኦ-ፖለቲካዊ ሽኩቻ በተቀረጸው ዓለም ውስጥ ስለ ሉዓላዊነት ምን ይነግረናል? የሚሉትንም ጥያቄዎች እንዳስሳለን፡፡
በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበውን ሙሉ መረጃ ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ የቬንዙዌላን ጉዳይ ማዕከል አድርገን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አሁንም በሕግ የሚመራ ተቋም ነው—ወይስ ዓለም አቀፋዊ አስተዳደር የኃይል እና የመራጭነት (አድሏዊ) አፈጻጸም ጨዋታ ሆኗል? የሚለውን ጥያቄ በደቡብ አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ የታቦ ምቤኪ የዓለም አቀፍ ጉዳዮች ኮሌጅ ውስጥ ተመራማሪ ከሆኑት ከራስ አድቮኬት ሲፎ ማንቱላ ጋር በሰፊው እንመረምራለን። በተጨማሪም አንዳንድ አገራት ማዕቀብ ተጥሎባቸው ሕጋዊነታቸው እንዲታጣስ ሲደረግ፣ ሌሎች ደግሞ ጥበቃ የሚደረግላቸው ስለምንድን ነው? ይህስ በጂኦ-ፖለቲካዊ ሽኩቻ በተቀረጸው ዓለም ውስጥ ስለ ሉዓላዊነት ምን ይነግረናል? የሚሉትንም ጥያቄዎች እንዳስሳለን፡፡ በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበውን ሙሉ መረጃ ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/1b/3040660_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_1d7660faf6d5f155252ee25dc23eb169.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
ኃይል ወይስ ሕግ፦ ተመድ አሁንም በሕግ የሚመራ ተቋም ነውን?
18:41 27.01.2026 (የተሻሻለ: 18:48 27.01.2026) “የቪቶ (ድምፅን በድምጽ የመሻር) ስልጣን ያለአግባብ ጥቅም ላይ ውሏል፤ ተበድሏልም። በ2003 በኢራቅ ላይ በአሜሪካ ጥቃት ሲሰነዘር ሩሲያ ለዚያ ወረራ እና ወታደራዊ ጣልቃገብነት ድምፅ አልሰጠችም። […] አፍሪካ በ2026 ያላትን ቋሚ ያልሆኑ መቀመጫዎች ብንመለከት እንኳ፣ የቪቶ ስልጣን ባላቸው አምስቱ ቋሚ አባላት እና የቪቶ ስልጣን በሌላቸው ቋሚ ባልሆኑ አባላት መካከል ያለው ልዩነት ምንም አይነት ትርጉም አይሰጥም። ይህ ሁኔታ በእውነቱ ዓለም አቀፍ ህግን መሳቂያ ያደርገዋል።” ሲሉ በደቡብ አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ የታቦ ምቤኪ የዓለም አቀፍ ጉዳዮች ኮሌጅ ውስጥ ተመራማሪ የሆኑት ራስ አድቮኬት ሲፎ ማንቱላ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ የቬንዙዌላን ጉዳይ ማዕከል አድርገን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አሁንም በሕግ የሚመራ ተቋም ነው—ወይስ ዓለም አቀፋዊ አስተዳደር የኃይል እና የመራጭነት (አድሏዊ) አፈጻጸም ጨዋታ ሆኗል? የሚለውን ጥያቄ በደቡብ አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ የታቦ ምቤኪ የዓለም አቀፍ ጉዳዮች ኮሌጅ ውስጥ ተመራማሪ ከሆኑት ከራስ አድቮኬት ሲፎ ማንቱላ ጋር በሰፊው እንመረምራለን። በተጨማሪም አንዳንድ አገራት ማዕቀብ ተጥሎባቸው ሕጋዊነታቸው እንዲታጣስ ሲደረግ፣ ሌሎች ደግሞ ጥበቃ የሚደረግላቸው ስለምንድን ነው? ይህስ በጂኦ-ፖለቲካዊ ሽኩቻ በተቀረጸው ዓለም ውስጥ ስለ ሉዓላዊነት ምን ይነግረናል? የሚሉትንም ጥያቄዎች እንዳስሳለን፡፡
በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበውን ሙሉ መረጃ ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ: