https://amh.sputniknews.africa
የደቡባዊ አፍሪካ የኃይል ጥምረት በዓለም አቀፍ ቀውስ ወቅት እንደ ዋስትና ይታያል - የዚምባብዌ ሚኒስትር
የደቡባዊ አፍሪካ የኃይል ጥምረት በዓለም አቀፍ ቀውስ ወቅት እንደ ዋስትና ይታያል - የዚምባብዌ ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
የደቡባዊ አፍሪካ የኃይል ጥምረት በዓለም አቀፍ ቀውስ ወቅት እንደ ዋስትና ይታያል - የዚምባብዌ ሚኒስትርየደቡባዊ አፍሪካ ክልል፣ ዚምባብዌ እና አኅጉሪቱ በአጠቃላይ የነዳጅ እና የጋዝ ምርትን ጨምሮ ራስን የመቻል ዕቅዶችን በመከተል፤ ራሳቸውን ከዓለም... 27.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-27T17:25+0300
2026-01-27T17:25+0300
2026-01-27T17:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/1b/3039239_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_8f0ece69c7eb776b932d8c5f67162d5d.jpg
የደቡባዊ አፍሪካ የኃይል ጥምረት በዓለም አቀፍ ቀውስ ወቅት እንደ ዋስትና ይታያል - የዚምባብዌ ሚኒስትርየደቡባዊ አፍሪካ ክልል፣ ዚምባብዌ እና አኅጉሪቱ በአጠቃላይ የነዳጅ እና የጋዝ ምርትን ጨምሮ ራስን የመቻል ዕቅዶችን በመከተል፤ ራሳቸውን ከዓለም አቀፍ የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ቀውሶች ለመጠበቅ እየሠሩ መሆኑን የዚምባብዌ የኢነርጂ እና ኃይል ልማት ሚኒስትር ጁላይ ሞዮ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። ክልሉ በኤሌክትሪክ ዘርፍ የኃይል ነፃነትን ለማወጅ እና የሀገራትን የእርስ በርስ ትስስር ይበልጥ ለማጠናከር ግብ እንዳነገበም ሚኒስትሩ ገልጸዋል።በእንግሊዘኛው ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የደቡባዊ አፍሪካ የኃይል ጥምረት በዓለም አቀፍ ቀውስ ወቅት እንደ ዋስትና ይታያል - የዚምባብዌ ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
የደቡባዊ አፍሪካ የኃይል ጥምረት በዓለም አቀፍ ቀውስ ወቅት እንደ ዋስትና ይታያል - የዚምባብዌ ሚኒስትር
2026-01-27T17:25+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/1b/3039239_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_c51b0b03ff571b8c641e3ba30c3c1b29.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የደቡባዊ አፍሪካ የኃይል ጥምረት በዓለም አቀፍ ቀውስ ወቅት እንደ ዋስትና ይታያል - የዚምባብዌ ሚኒስትር
17:25 27.01.2026 (የተሻሻለ: 17:34 27.01.2026) የደቡባዊ አፍሪካ የኃይል ጥምረት በዓለም አቀፍ ቀውስ ወቅት እንደ ዋስትና ይታያል - የዚምባብዌ ሚኒስትር
የደቡባዊ አፍሪካ ክልል፣ ዚምባብዌ እና አኅጉሪቱ በአጠቃላይ የነዳጅ እና የጋዝ ምርትን ጨምሮ ራስን የመቻል ዕቅዶችን በመከተል፤ ራሳቸውን ከዓለም አቀፍ የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ቀውሶች ለመጠበቅ እየሠሩ መሆኑን የዚምባብዌ የኢነርጂ እና ኃይል ልማት ሚኒስትር ጁላይ ሞዮ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
ክልሉ በኤሌክትሪክ ዘርፍ የኃይል ነፃነትን ለማወጅ እና የሀገራትን የእርስ በርስ ትስስር ይበልጥ ለማጠናከር ግብ እንዳነገበም ሚኒስትሩ ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛው ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X