https://amh.sputniknews.africa
ሮስቴክ በዊንግስ ኢንዲያ የአየር ትርዒት ላይ የሚሳተፉትን ሩሲያ ሠራሽ የመካከለኛ ርቀት የመንገደኛ አውሮፕላኖችን ምሥል ይፋ አደረገ
ሮስቴክ በዊንግስ ኢንዲያ የአየር ትርዒት ላይ የሚሳተፉትን ሩሲያ ሠራሽ የመካከለኛ ርቀት የመንገደኛ አውሮፕላኖችን ምሥል ይፋ አደረገ
Sputnik አፍሪካ
ሮስቴክ በዊንግስ ኢንዲያ የአየር ትርዒት ላይ የሚሳተፉትን ሩሲያ ሠራሽ የመካከለኛ ርቀት የመንገደኛ አውሮፕላኖችን ምሥል ይፋ አደረገበሩሲያው የጠፈር እና የመከላከያ ኩባንያ "ዩናይትድ ኤርክራፍት ኮርፖሬሽን" የተመረተው፤ ኢል-114-300... 27.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-27T16:57+0300
2026-01-27T16:57+0300
2026-01-27T17:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/1b/3039463_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_6852cc3efeb9331f887998e650872041.jpg
ሮስቴክ በዊንግስ ኢንዲያ የአየር ትርዒት ላይ የሚሳተፉትን ሩሲያ ሠራሽ የመካከለኛ ርቀት የመንገደኛ አውሮፕላኖችን ምሥል ይፋ አደረገበሩሲያው የጠፈር እና የመከላከያ ኩባንያ "ዩናይትድ ኤርክራፍት ኮርፖሬሽን" የተመረተው፤ ኢል-114-300 ተርቦፕሮፕ እና ሙሉ በሙሉ በሩሲያ ቴክኖሎጂ የተገነባው ሱፐርጄት አውሮፕላን በተንቀሳቃሽ ምስሉ ላይ ታይተዋል። አውሮፕላኖቹ ከሞስኮ አቅራቢያ ከሚገኝ አየር ማረፊያ ተነስተው 10 ሀገራትን አቋርጠው በመብረር በሕንድ ሃይደራባድ ደርሰዋል። እንደ ሩሲያው የኢንዱስትሪ ግዙፍ ኩባንያ ሮስቴክ ገለጻ፤ አውሮፕላኖቹ አዲስ ውስጣዊ ክፍል ተገጥሞላቸው እና ሙሉ ዝግጅት አጠናቀው ለመጀመሪያ ጊዜ ለዓለም አቀፍ ተመልካቾች ሲቀርቡ ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሮስቴክ በዊንግስ ኢንዲያ የአየር ትርዒት ላይ የሚሳተፉትን ሩሲያ ሠራሽ የመካከለኛ ርቀት የመንገደኛ አውሮፕላኖችን ምሥል ይፋ አደረገ
Sputnik አፍሪካ
ሮስቴክ በዊንግስ ኢንዲያ የአየር ትርዒት ላይ የሚሳተፉትን ሩሲያ ሠራሽ የመካከለኛ ርቀት የመንገደኛ አውሮፕላኖችን ምሥል ይፋ አደረገ
2026-01-27T16:57+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/1b/3039463_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_c71030be7914b9efc1a032cc8ced023b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሮስቴክ በዊንግስ ኢንዲያ የአየር ትርዒት ላይ የሚሳተፉትን ሩሲያ ሠራሽ የመካከለኛ ርቀት የመንገደኛ አውሮፕላኖችን ምሥል ይፋ አደረገ
16:57 27.01.2026 (የተሻሻለ: 17:34 27.01.2026) ሮስቴክ በዊንግስ ኢንዲያ የአየር ትርዒት ላይ የሚሳተፉትን ሩሲያ ሠራሽ የመካከለኛ ርቀት የመንገደኛ አውሮፕላኖችን ምሥል ይፋ አደረገ
በሩሲያው የጠፈር እና የመከላከያ ኩባንያ "ዩናይትድ ኤርክራፍት ኮርፖሬሽን" የተመረተው፤ ኢል-114-300 ተርቦፕሮፕ እና ሙሉ በሙሉ በሩሲያ ቴክኖሎጂ የተገነባው ሱፐርጄት አውሮፕላን በተንቀሳቃሽ ምስሉ ላይ ታይተዋል። አውሮፕላኖቹ ከሞስኮ አቅራቢያ ከሚገኝ አየር ማረፊያ ተነስተው 10 ሀገራትን አቋርጠው በመብረር በሕንድ ሃይደራባድ ደርሰዋል።
እንደ ሩሲያው የኢንዱስትሪ ግዙፍ ኩባንያ ሮስቴክ ገለጻ፤ አውሮፕላኖቹ አዲስ ውስጣዊ ክፍል ተገጥሞላቸው እና ሙሉ ዝግጅት አጠናቀው ለመጀመሪያ ጊዜ ለዓለም አቀፍ ተመልካቾች ሲቀርቡ ነው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X