የወላይታ ሶዶ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ ማስጀመሪያ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ
13:59 27.01.2026 (የተሻሻለ: 14:04 27.01.2026)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የወላይታ ሶዶ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ ማስጀመሪያ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ
ስታዲየሙ የፊፋና የካፍ ስታንዳርድን የሚያሟላ እና ከ40ሺ እስከ 45ሺህ ተመልካቾችን ማስተናገድ እንደሚችል የባሕል እና ስፖርት ሚኒስቴር በይፋዊ ገፁ አስታውቋል፡፡
51 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ የሚያርፈው ስታዲየም፤ የወላይታን ሕዝብ ታሪክ፣ ባሕላዊ ዕሴቶችና የአከባቢውን ገፅታ እንደሚያካትት ተገልጿል።
የደቡብ ክልል መንግሥት ለፕሮጀክቱ ፋይናንስ የሚሆን ልዩ የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃ-ግብር እንደሚያዘጋጅም ተጠቁሟል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

