የወላይታ ሶዶ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ ማስጀመሪያ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየወላይታ ሶዶ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ ማስጀመሪያ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ
የወላይታ ሶዶ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ ማስጀመሪያ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 27.01.2026
ሰብስክራይብ

የወላይታ ሶዶ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ ማስጀመሪያ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ

ስታዲየሙ የፊፋና የካፍ ስታንዳርድን የሚያሟላ እና ከ40ሺ እስከ 45ሺህ ተመልካቾችን ማስተናገድ እንደሚችል የባሕል እና ስፖርት ሚኒስቴር በይፋዊ ገፁ አስታውቋል፡፡

51 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ የሚያርፈው ስታዲየም፤ የወላይታን ሕዝብ ታሪክ፣ ባሕላዊ ዕሴቶችና የአከባቢውን ገፅታ እንደሚያካትት ተገልጿል።

የደቡብ ክልል መንግሥት ለፕሮጀክቱ ፋይናንስ የሚሆን ልዩ የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃ-ግብር እንደሚያዘጋጅም ተጠቁሟል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የወላይታ ሶዶ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ ማስጀመሪያ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የወላይታ ሶዶ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ ማስጀመሪያ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0