የአየር ትርዒቱ የኢትዮጵያ አየር ኃይል ትንሳኤ ነው - ካፒቴን ሰሎሞን ግዛው

ሰብስክራይብ

የአየር ትርዒቱ የኢትዮጵያ አየር ኃይል ትንሳኤ ነው - ካፒቴን ሰሎሞን ግዛው

የአቢሲኒያ የበረራ አገልግሎት እና አቪዬሽን አካዳሚ ዋና ሥራ አስፈፃሚ፤ ትርዒቱ በተለይ የአየር ኃይሉን ታሪክ በቅርበት ለሚያውቅ ሰው ከፍ ያለ ተስፋ እና ኩራት የሚፈጥር እንደሆነ ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት አስተያየት ገልጸዋል።

"በአየር ኃይላችን እና ከሌሎች ሀገራት በመጡ አጋሮች ከፍ ብሎ የቀረበውን ይህን የአየር ትርዒት በማየቴ ዕድለኛ ነኝ። ዛሬ ያየሁት ነገር ለልጆቼ እና ለልጅ ልጆቼ ትልቅ ተስፋ የሚሰጥ ነው። ለእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊም ኩራት ነው" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0