https://amh.sputniknews.africa
የማሊ ጦር አንድ መቶ ያህል ታጣቂዎችን በአየር ጥቃት እንደደመሰሰ አስታወቀ
የማሊ ጦር አንድ መቶ ያህል ታጣቂዎችን በአየር ጥቃት እንደደመሰሰ አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የማሊ ጦር አንድ መቶ ያህል ታጣቂዎችን በአየር ጥቃት እንደደመሰሰ አስታወቀ ጥቃቱ ከመፈጸሙ በፊት በአየር ላይ በተደረገ ቅኝት የታጣቂዎቹ የጦር ሠፈር መለየቱን የማሊ ጦር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።“በትናንትናው ዕለት ጥር 17... 26.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-26T19:36+0300
2026-01-26T19:36+0300
2026-01-26T19:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/1a/3032965_14:0:787:435_1920x0_80_0_0_9ad9652271fd60f17dbf10b5b055f122.jpg
የማሊ ጦር አንድ መቶ ያህል ታጣቂዎችን በአየር ጥቃት እንደደመሰሰ አስታወቀ ጥቃቱ ከመፈጸሙ በፊት በአየር ላይ በተደረገ ቅኝት የታጣቂዎቹ የጦር ሠፈር መለየቱን የማሊ ጦር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።“በትናንትናው ዕለት ጥር 17 ቀን ከሰዓት በኋላ የማሊ አየር ኃይል አውሮፕላኖች በዲዮይላ አካባቢ በሚገኘው የታጣቂዎች ጦር ሠፈር ላይ ስኬታማ የአየር ጥቃት ፈፅመዋል” ሲል መግለጫው አክሎ ገልጿል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/1a/3032965_110:0:690:435_1920x0_80_0_0_38bad393a57396085e859494e8db3b47.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የማሊ ጦር አንድ መቶ ያህል ታጣቂዎችን በአየር ጥቃት እንደደመሰሰ አስታወቀ
19:36 26.01.2026 (የተሻሻለ: 19:44 26.01.2026) የማሊ ጦር አንድ መቶ ያህል ታጣቂዎችን በአየር ጥቃት እንደደመሰሰ አስታወቀ
ጥቃቱ ከመፈጸሙ በፊት በአየር ላይ በተደረገ ቅኝት የታጣቂዎቹ የጦር ሠፈር መለየቱን የማሊ ጦር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
“በትናንትናው ዕለት ጥር 17 ቀን ከሰዓት በኋላ የማሊ አየር ኃይል አውሮፕላኖች በዲዮይላ አካባቢ በሚገኘው የታጣቂዎች ጦር ሠፈር ላይ ስኬታማ የአየር ጥቃት ፈፅመዋል” ሲል መግለጫው አክሎ ገልጿል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X