https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ለወታደራዊ ዲፕሎማሲ ትልቅ ሚና እየተጫወተ ነው - የመከላከያ አዛዥነት እና ስታፍ ኮሌጅ
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ለወታደራዊ ዲፕሎማሲ ትልቅ ሚና እየተጫወተ ነው - የመከላከያ አዛዥነት እና ስታፍ ኮሌጅ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ለወታደራዊ ዲፕሎማሲ ትልቅ ሚና እየተጫወተ ነው - የመከላከያ አዛዥነት እና ስታፍ ኮሌጅ በኮሌጁ የምክትል አዛዥ ለስትራቴጂክ ልማት፣ ለትምህርት ጥራት እና ምርምር ዲን ዶክተር ደምሌ ሞላው፤ አየር ኃይሉ በሙያተኞች ሥልጠና፣ በጦር... 26.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-26T18:36+0300
2026-01-26T18:36+0300
2026-01-26T18:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/1a/3031674_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_05bad2cfd6ac24499864ca38033a0051.jpg
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ለወታደራዊ ዲፕሎማሲ ትልቅ ሚና እየተጫወተ ነው - የመከላከያ አዛዥነት እና ስታፍ ኮሌጅ በኮሌጁ የምክትል አዛዥ ለስትራቴጂክ ልማት፣ ለትምህርት ጥራት እና ምርምር ዲን ዶክተር ደምሌ ሞላው፤ አየር ኃይሉ በሙያተኞች ሥልጠና፣ በጦር መሣሪያዎች ጥገና እንዲሁም በቀጣናዊ ሰላም ማስከበር ተልዕኮዎች፤ ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት ጋር ያላትን ግንኙነት እያጠናከረ መሆኑን ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል። "አየር ኃይሉ በአውደ ግንባሮች የምድር ኃይሉን በመደገፍ እና የጦርነትን ማርሽ በመቀየር ከሚጫወተው ሚና በተጨማሪ በወታደራዊ ዲፕሎማሲ ረገድ ትልቅ ሚና እየተጫወተ ነው።...በቀጣናዊ ሰላም ማስከበር የሚታፈር አየር ኃይል እየተገነባ ነው" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ለወታደራዊ ዲፕሎማሲ ትልቅ ሚና እየተጫወተ ነው - የመከላከያ አዛዥነት እና ስታፍ ኮሌጅ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ለወታደራዊ ዲፕሎማሲ ትልቅ ሚና እየተጫወተ ነው - የመከላከያ አዛዥነት እና ስታፍ ኮሌጅ
2026-01-26T18:36+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/1a/3031674_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_7bee16a98d5d26880de71fff38caa5cd.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ለወታደራዊ ዲፕሎማሲ ትልቅ ሚና እየተጫወተ ነው - የመከላከያ አዛዥነት እና ስታፍ ኮሌጅ
18:36 26.01.2026 (የተሻሻለ: 18:44 26.01.2026) የኢትዮጵያ አየር ኃይል ለወታደራዊ ዲፕሎማሲ ትልቅ ሚና እየተጫወተ ነው - የመከላከያ አዛዥነት እና ስታፍ ኮሌጅ
በኮሌጁ የምክትል አዛዥ ለስትራቴጂክ ልማት፣ ለትምህርት ጥራት እና ምርምር ዲን ዶክተር ደምሌ ሞላው፤ አየር ኃይሉ በሙያተኞች ሥልጠና፣ በጦር መሣሪያዎች ጥገና እንዲሁም በቀጣናዊ ሰላም ማስከበር ተልዕኮዎች፤ ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት ጋር ያላትን ግንኙነት እያጠናከረ መሆኑን ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
"አየር ኃይሉ በአውደ ግንባሮች የምድር ኃይሉን በመደገፍ እና የጦርነትን ማርሽ በመቀየር ከሚጫወተው ሚና በተጨማሪ በወታደራዊ ዲፕሎማሲ ረገድ ትልቅ ሚና እየተጫወተ ነው።...በቀጣናዊ ሰላም ማስከበር የሚታፈር አየር ኃይል እየተገነባ ነው" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X