ኢትዮጵያ ባሕር ኃይሏን በሥልጠና ለማጠናከር ከደቡብ አፍሪካ እና ሩሲያ ጋር የሁለትዮሽ ስምምነት ደረሰች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ ባሕር ኃይሏን በሥልጠና ለማጠናከር ከደቡብ አፍሪካ እና ሩሲያ ጋር የሁለትዮሽ ስምምነት ደረሰች
ኢትዮጵያ ባሕር ኃይሏን በሥልጠና ለማጠናከር ከደቡብ አፍሪካ እና ሩሲያ ጋር የሁለትዮሽ ስምምነት ደረሰች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 26.01.2026
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ባሕር ኃይሏን በሥልጠና ለማጠናከር ከደቡብ አፍሪካ እና ሩሲያ ጋር የሁለትዮሽ ስምምነት ደረሰች

በደቡብ አፍሪካ ሲካሄድ በነበረው የብሪክስ ሀገራት ዊል ፎር ፒስ (Will For Peace 2026) የባሕር ልምምድ ላይ የተሳተፈው የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል ልዑካን ቡድን ወደ ሀገሩ ተመልሷል፡፡

ኢትዮጵያ በልምምዱ በቀጣይ ከብሪክስ ሀገራት ጋር የሚኖራትን ግንኙነት ወደላቀ ደረጃ ለማድረስ የሚጠቅሙ ግብዓቶች እንዳገኘችበት የልዑካን ቡድኑ መሪ ምክትል አድሚራል ክንዱ ገዙ ገልጸዋል፡፡

የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል አዛዥ ከልምምዱ ጎን ለጎን ከደቡብ አፍሪካ ባሕር ኃይል አቻቸውና ከሩሲያ ባሕር ኃይል ምክትል አዛዥ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት እንዳደረጉ እና የኢትዮጵያን ባሕር ኃይል በተለያዩ የሥልጠና ዘርፎች ለመደገፍ የሁለትዮሽ ስምምነት ላይ እንደደረሱ ከኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት የተገኘው መረጃ አመልክቷል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ ባሕር ኃይሏን በሥልጠና ለማጠናከር ከደቡብ አፍሪካ እና ሩሲያ ጋር የሁለትዮሽ ስምምነት ደረሰች - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ ባሕር ኃይሏን በሥልጠና ለማጠናከር ከደቡብ አፍሪካ እና ሩሲያ ጋር የሁለትዮሽ ስምምነት ደረሰች - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0