ኦሮሚያ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎችን የሚያገናኘው የቱሉ ቦሎ-ኬላ የመንገድ ፕሮጀከት ተጠናቆ ተመረቀ
13:59 26.01.2026 (የተሻሻለ: 14:04 26.01.2026)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ኦሮሚያ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎችን የሚያገናኘው የቱሉ ቦሎ-ኬላ የመንገድ ፕሮጀከት ተጠናቆ ተመረቀ
በ1.3 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባው እና 81.6 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ እሁድ ዕለት በይፋ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል፡፡
መንገዱ ከአዲስ አበባ-ቡታጅራ እንዲሁም ከአዲስ አበባ-ወልቂጤ-ጅማ ያሉትን አውራ መንገዶች እንደሚያስተሳስር ተገልጿል፡፡
ᯓየቱሉ ቦሎ-ኬላ መንገድ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ እና ማኅበራዊ ትስስርን ያጠናክራል መባሉን የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር በማኅበራዊ ገጹ ገልጿል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X