ኦሮሚያ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎችን የሚያገናኘው የቱሉ ቦሎ-ኬላ የመንገድ ፕሮጀከት ተጠናቆ ተመረቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኦሮሚያ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎችን የሚያገናኘው የቱሉ ቦሎ-ኬላ የመንገድ ፕሮጀከት ተጠናቆ ተመረቀ
ኦሮሚያ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎችን የሚያገናኘው የቱሉ ቦሎ-ኬላ የመንገድ ፕሮጀከት ተጠናቆ ተመረቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 26.01.2026
ሰብስክራይብ

ኦሮሚያ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎችን የሚያገናኘው የቱሉ ቦሎ-ኬላ የመንገድ ፕሮጀከት ተጠናቆ ተመረቀ

በ1.3 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባው እና 81.6 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ እሁድ ዕለት በይፋ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል፡፡

መንገዱ ከአዲስ አበባ-ቡታጅራ እንዲሁም ከአዲስ አበባ-ወልቂጤ-ጅማ ያሉትን አውራ መንገዶች እንደሚያስተሳስር ተገልጿል፡፡

ᯓየቱሉ ቦሎ-ኬላ መንገድ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ እና ማኅበራዊ ትስስርን ያጠናክራል መባሉን የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር በማኅበራዊ ገጹ ገልጿል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0