በስፔን መዲና ማድሪድ አሜሪካ እና ኔቶን የሚያወግዝ ጸረ-ኢምፔሪያሊዝም ሰልፍ ተካሄደ

ሰብስክራይብ

በስፔን መዲና ማድሪድ አሜሪካ እና ኔቶን የሚያወግዝ ጸረ-ኢምፔሪያሊዝም ሰልፍ ተካሄደ

በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰልፈኞች በማዕከላዊ ማድሪድ የቬንዙዌላ እና የፍልስጤምን ሰንደቅ ዓላማዎች በማውለብለብ ስፔን ከኔቶ እንድትወጣ እና በሀገሪቱ የሚገኙ የአሜሪካ ወታደራዊ ካምፖች እንዲዘጉ መጠየቃቸውን የስፑትኒክ ባልደረባ ዘግቧል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0