የእንዶዴ ደረቅ ወደብ የ610 ሚሊዮን ብር ማስፋፊያ ጭነት የማስተናገድ አቅሙን በሦስት እጥፍ እንደሚያሳድግ ተገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየእንዶዴ ደረቅ ወደብ የ610 ሚሊዮን ብር ማስፋፊያ ጭነት የማስተናገድ አቅሙን በሦስት እጥፍ እንደሚያሳድግ ተገለፀ
የእንዶዴ ደረቅ ወደብ የ610 ሚሊዮን ብር ማስፋፊያ ጭነት የማስተናገድ አቅሙን በሦስት እጥፍ እንደሚያሳድግ ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 25.01.2026
ሰብስክራይብ

የእንዶዴ ደረቅ ወደብ የ610 ሚሊዮን ብር ማስፋፊያ ጭነት የማስተናገድ አቅሙን በሦስት እጥፍ እንደሚያሳድግ ተገለፀ

በወደቡ የከባድ ጭነት ማመላለሻ ግቢ ንጣፍ ላይ በሚካሄደው ማስፋፊያ፤ ጭነት የማስተናገድ አቅሙ ቀደም ሲል ከነበረበት 1 ሺህ ጭነቶች ወደ 4 ሺህ ለማሳደግ ታቅዷል።

⏳ ከተጀመረ ሁለት ወራት ያስቆጠረው ግንባታ በአሁኑ ወቅት 62.5 በመቶ አፈጻጸም ላይ ደርሷል።

⏰ በእንዶዴ የጭነት ግቢ ቀደም ሲል ከ10 እስከ 12 ሰዓታት ይፈጅ የነበረው የመጫን እና የማውረድ ሂደት ወደ ሁለት ሰዓት ዝቅ ይላል መባሉን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።

ፕሮጀክቱ ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች የሚመራና የሚገነባ ነው።

እንዶዴ የደረቅ ወደብ የአዲስ አበባ-ጂቡቲ የባቡር መስመርን ከዋና ዋና የኢንዱስትሪ ዞኖች ጋር የሚያገናኝ ወሳኝ የትራንስፖርት ትስስር ማዕከል ነው።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0