https://amh.sputniknews.africa
የአውሮፓ ኅብረት ሩሲያ ጠሎች አሁንም ሞስኮ ላይ ስትራቴጂያዊ ድል የመጎናጸፍ ፖሊሲያቸውን ሙጥኝ እንዳሉ ነው - የሩሲያ የውጭ ደህንነት አገልግሎት ኃላፊ
የአውሮፓ ኅብረት ሩሲያ ጠሎች አሁንም ሞስኮ ላይ ስትራቴጂያዊ ድል የመጎናጸፍ ፖሊሲያቸውን ሙጥኝ እንዳሉ ነው - የሩሲያ የውጭ ደህንነት አገልግሎት ኃላፊ
Sputnik አፍሪካ
የአውሮፓ ኅብረት ሩሲያ ጠሎች አሁንም ሞስኮ ላይ ስትራቴጂያዊ ድል የመጎናጸፍ ፖሊሲያቸውን ሙጥኝ እንዳሉ ነው - የሩሲያ የውጭ ደህንነት አገልግሎት ኃላፊበጦር ሜዳ ሩሲያ ላይ ስትራቴጂያዊ ድል መጎናጸፍ የሚሉ "ንግግሮች" በአውሮፓውያን ሕዝብ ዘንድ... 25.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-25T16:06+0300
2026-01-25T16:06+0300
2026-01-25T16:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/19/3020153_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_516d782d4726d09f1136e5154f5c60e2.jpg
የአውሮፓ ኅብረት ሩሲያ ጠሎች አሁንም ሞስኮ ላይ ስትራቴጂያዊ ድል የመጎናጸፍ ፖሊሲያቸውን ሙጥኝ እንዳሉ ነው - የሩሲያ የውጭ ደህንነት አገልግሎት ኃላፊበጦር ሜዳ ሩሲያ ላይ ስትራቴጂያዊ ድል መጎናጸፍ የሚሉ "ንግግሮች" በአውሮፓውያን ሕዝብ ዘንድ እየጠፋ ቢመጣም፤ ፖለቲከኞች ግን አሁንም በዚህ ትርክታቸው እንደቀጠሉ ነው ሲሉ የሩሲያ የውጭ ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ሰርጌይ ናሪሽኪን ተናግረዋል።"በአውሮፓ ሀገራት ውስጥ የሚገኙ ሩሲያ ጠል የፖለቲካ እና የወታደራዊ ቡድኖች 'እስከ መጨረሻው የዩክሬን ወታደር' በሚል መሪ ቃል ጦርነቱን የማራዘም ስትራቴጂያዊ እቅዳቸውን ቀጥለዋል" ያሉት ናሪሽኪን፤ በማዕቀብ፣ በፖለቲካዊ ጫና፣ በመረጃ እና ሳይበር እንዲሁም በሌሎች ጠብ አጫሪ እርምጃዎች ኢኮኖሚያዊ ጥቃታቸውን እንደተያያዙት ለስፑትኒክ ገልጸዋል። ዳይሬክተሩ እነዚህ ሁሉ ጥረቶች ግን ምዕራባውያን የሚፈልጉትን ውጤት ለምን ማምጣት እንዳልቻሉ የሰጡትን ማብራሪያ ከቪዲዮው ይመልከቱ፡፡ በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአውሮፓ ኅብረት ሩሲያ ጠሎች አሁንም ሞስኮ ላይ ስትራቴጂያዊ ድል የመጎናጸፍ ፖሊሲያቸውን ሙጥኝ እንዳሉ ነው - የሩሲያ የውጭ ደህንነት አገልግሎት ኃላፊ
Sputnik አፍሪካ
የአውሮፓ ኅብረት ሩሲያ ጠሎች አሁንም ሞስኮ ላይ ስትራቴጂያዊ ድል የመጎናጸፍ ፖሊሲያቸውን ሙጥኝ እንዳሉ ነው - የሩሲያ የውጭ ደህንነት አገልግሎት ኃላፊ
2026-01-25T16:06+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/19/3020153_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_ecfdaa2616a90ac704ef50d294fd2466.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአውሮፓ ኅብረት ሩሲያ ጠሎች አሁንም ሞስኮ ላይ ስትራቴጂያዊ ድል የመጎናጸፍ ፖሊሲያቸውን ሙጥኝ እንዳሉ ነው - የሩሲያ የውጭ ደህንነት አገልግሎት ኃላፊ
16:06 25.01.2026 (የተሻሻለ: 16:14 25.01.2026) የአውሮፓ ኅብረት ሩሲያ ጠሎች አሁንም ሞስኮ ላይ ስትራቴጂያዊ ድል የመጎናጸፍ ፖሊሲያቸውን ሙጥኝ እንዳሉ ነው - የሩሲያ የውጭ ደህንነት አገልግሎት ኃላፊ
በጦር ሜዳ ሩሲያ ላይ ስትራቴጂያዊ ድል መጎናጸፍ የሚሉ "ንግግሮች" በአውሮፓውያን ሕዝብ ዘንድ እየጠፋ ቢመጣም፤ ፖለቲከኞች ግን አሁንም በዚህ ትርክታቸው እንደቀጠሉ ነው ሲሉ የሩሲያ የውጭ ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ሰርጌይ ናሪሽኪን ተናግረዋል።
"በአውሮፓ ሀገራት ውስጥ የሚገኙ ሩሲያ ጠል የፖለቲካ እና የወታደራዊ ቡድኖች 'እስከ መጨረሻው የዩክሬን ወታደር' በሚል መሪ ቃል ጦርነቱን የማራዘም ስትራቴጂያዊ እቅዳቸውን ቀጥለዋል" ያሉት ናሪሽኪን፤ በማዕቀብ፣ በፖለቲካዊ ጫና፣ በመረጃ እና ሳይበር እንዲሁም በሌሎች ጠብ አጫሪ እርምጃዎች ኢኮኖሚያዊ ጥቃታቸውን እንደተያያዙት ለስፑትኒክ ገልጸዋል።
ዳይሬክተሩ እነዚህ ሁሉ ጥረቶች ግን ምዕራባውያን የሚፈልጉትን ውጤት ለምን ማምጣት እንዳልቻሉ የሰጡትን ማብራሪያ ከቪዲዮው ይመልከቱ፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X