https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ አየር ኃይል በ2030 ወደ አምስተኛ ትውልድ የጦር አውሮፕላኖች እንደሚሸጋገር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አስታወቁ
የኢትዮጵያ አየር ኃይል በ2030 ወደ አምስተኛ ትውልድ የጦር አውሮፕላኖች እንደሚሸጋገር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ አየር ኃይል በ2030 ወደ አምስተኛ ትውልድ የጦር አውሮፕላኖች እንደሚሸጋገር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አስታወቁ በሽግግሩ የጦር አውሮፕላኖችን ብዛት በዕጥፍ በማሳደግ ለሀገሪቱ ጠንካራ እና የተራቀቀ የአየር መከላከያ አቅም ይገነባል ብለዋል።... 25.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-25T13:19+0300
2026-01-25T13:19+0300
2026-01-25T13:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/19/3018133_0:75:800:525_1920x0_80_0_0_453b5c8b9f830083813a73a59d8d8cd5.jpg
የኢትዮጵያ አየር ኃይል በ2030 ወደ አምስተኛ ትውልድ የጦር አውሮፕላኖች እንደሚሸጋገር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አስታወቁ በሽግግሩ የጦር አውሮፕላኖችን ብዛት በዕጥፍ በማሳደግ ለሀገሪቱ ጠንካራ እና የተራቀቀ የአየር መከላከያ አቅም ይገነባል ብለዋል። የኢትዮጵያ መንግሥት የአየር ኃይሉን አቅም በዕጥፍ ለማሳደግ የሚያስችሉ እቅዶችን ነድፎ፤ አጋር አካላትንም ለይቶ እንዳጠናቀቀ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸዋል። "ግባችን በላቀ ቴክኖሎጂ፣ በነጣይ ጥቃቶች እና በከፍተኛ ብቃት የሰው ሞት በመቀነስ ድልን መቀዳጀት ነው" ሲሉም የአየር ኃይልን 90ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በማስመልከት በተዘጋጀው የ2026 የአቪዬሽን ኤክስፖ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/19/3018133_0:0:800:600_1920x0_80_0_0_ae19b5ba66dd5880d9a1ba0445391010.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ አየር ኃይል በ2030 ወደ አምስተኛ ትውልድ የጦር አውሮፕላኖች እንደሚሸጋገር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አስታወቁ
13:19 25.01.2026 (የተሻሻለ: 13:24 25.01.2026) የኢትዮጵያ አየር ኃይል በ2030 ወደ አምስተኛ ትውልድ የጦር አውሮፕላኖች እንደሚሸጋገር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አስታወቁ
በሽግግሩ የጦር አውሮፕላኖችን ብዛት በዕጥፍ በማሳደግ ለሀገሪቱ ጠንካራ እና የተራቀቀ የአየር መከላከያ አቅም ይገነባል ብለዋል።
የኢትዮጵያ መንግሥት የአየር ኃይሉን አቅም በዕጥፍ ለማሳደግ የሚያስችሉ እቅዶችን ነድፎ፤ አጋር አካላትንም ለይቶ እንዳጠናቀቀ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸዋል።
"ግባችን በላቀ ቴክኖሎጂ፣ በነጣይ ጥቃቶች እና በከፍተኛ ብቃት የሰው ሞት በመቀነስ ድልን መቀዳጀት ነው" ሲሉም የአየር ኃይልን 90ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በማስመልከት በተዘጋጀው የ2026 የአቪዬሽን ኤክስፖ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X