"በአንድነት በመተባበር ትግላችንን እናጠናክር" - በሰሜን እና ምስራቅ ሶሪያ ለሚገኙ ኩርዶች በፓሪስ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ

ሰብስክራይብ

"በአንድነት በመተባበር ትግላችንን እናጠናክር" - በሰሜን እና ምስራቅ ሶሪያ ለሚገኙ ኩርዶች በፓሪስ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ

በርካታ ተሳታፊዎች በፓሪስ ሪፐብሊክ አደባባይ ተሰባስበው ባንዲራዎችን እያውለበለቡ እና መፈክሮችን ይዘው ታይተዋል ሲል በስፍራው የተገኘው የስፑትኒክ ዘጋቢ ታዝቧል።

​የሰልፉ ዓላማ በሮጃቫ ኩርዶች ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶችን ለማውገዝ እና ለሰሜን እና ምስራቅ ሶሪያ ሕዝቦች አብሮነትን በድጋሚ ማረጋገጥ ነው።

​ ሰልፈኞቹ “በሮጃቫ እና በመላው መካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ ጓዶቻችን ደማቸውን እና የሚተነፍሱትን አየር ሳይቀር መስዋዕት እያደረጉ ባሉበት በዚህ ወቅት፤ ዓለም አቀፋዊ አብሮነት መጠናከር አለበት” ብለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0