የኮትዲቯር ፕሬዚዳንት ለወንድማቸው አዲስ ሹመት በመስጠት አዲስ መንግሥት አዋቀሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኮትዲቯር ፕሬዚዳንት ለወንድማቸው አዲስ ሹመት በመስጠት አዲስ መንግሥት አዋቀሩ
የኮትዲቯር ፕሬዚዳንት ለወንድማቸው አዲስ ሹመት በመስጠት አዲስ መንግሥት አዋቀሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.01.2026
ሰብስክራይብ

የኮትዲቯር ፕሬዚዳንት ለወንድማቸው አዲስ ሹመት በመስጠት አዲስ መንግሥት አዋቀሩ

​አዲሱ ካቢኔ 34 ሚኒስትሮችን እንዳቀፈ አላሳን ዋታራ ያፀደቁት አዋጅ ያመለክታል።

​ ጠቅላይ ሚኒስትር ሮበርት ቤግሬ ማምቤ ከጥቂት ቀናት በፊት በድጋሚ ተሹመዋል።

ዋና ዋና ለውጦች፦

​🟠 የፕሬዚዳንቱ ታናሽ ወንድም ቴኔ ቢራሂማ ዋታራ የመከላከያ ሚኒስትርነታቸውን ከማስጠበቅ ባለፈ የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርነት ሹመት ተሰጥቷቸዋል።

​🟠 ኒያሌ ካባ የቀድሞውን ሚኒስትር ሌዎን ካኩ አዶምን በመተካት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነቱን ተረክበዋል።

​▪ አብዛኞቹ ኃላፊነቶች አልተለወጡም፦ የሀገር ውስጥ እና ደኅንነት፣ የፍትሕ፣ እንዲሁም የበጀት ሚኒስትሮችን ጨምሮ አንጋፋ ሚኒስትሮች በነበሩበት የኃላፊነት ቦታ ላይ ቀጥለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0