የ "ጥቁር አንበሳ" የአየር ላይ ትርዒት

ሰብስክራይብ

የ "ጥቁር አንበሳ" የአየር ላይ ትርዒት

በቢሾፍቱ እየተካሄደ የሚገኘው ትርዒት የኢትዮጵያ አየር ኃይልን 90ኛ ዓመት በዓል በማስመልከት፤ አየር ኃይሉ ያለፈባቸውን የታሪክና የጀግንነት እጥፋቶች ለመዘከር እንዲሁም አሁናዊ ቁመናውን ለማሳየት ያለመ ነው።

የተባበሩት አረብ ኤምሬቶችን እና ቼክ ሪፐብሊክን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት አየር ኃይሎችም በትርዒቱ ላይ ይሳተፉበታል።

የአየር ኃይል 90ኛ ዓመት በዓል ትናንት አርብ በድሮን ትርዒት እና በወደፊቱ የአፍሪካ የአየር ኃይል መጻዒ እጣ ፋንታ ላይ በመከረ ፎረም በይፋ መከፈቱ ይታወሳል።

በስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ የተቀረፀ ምሥል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0