በአቡ ዳቢ በዩክሬን ዙሪያ ሲካሄድ የቆየው የሦስትዮሽ ውይይት ተጠናቀቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበአቡ ዳቢ በዩክሬን ዙሪያ ሲካሄድ የቆየው የሦስትዮሽ ውይይት ተጠናቀቀ
በአቡ ዳቢ በዩክሬን ዙሪያ ሲካሄድ የቆየው የሦስትዮሽ ውይይት ተጠናቀቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.01.2026
ሰብስክራይብ

በአቡ ዳቢ በዩክሬን ዙሪያ ሲካሄድ የቆየው የሦስትዮሽ ውይይት ተጠናቀቀ

በሩሲያ የመከላከያ ሚኒስቴር ጄኔራል ኤታማዦር ዋና ዳይሬክቶሬት ዋና አዛዥ አድሚራል ኢጎር ኮስቲዩኮቭ የሚመራው የሩሲያ ልዑክ ከድርድሩ በኋላ ወደ ሆቴሉ መመለሱን የስፑትኒክ ዘጋቢ ዘግቧል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0