የኢትዮጵያ ሰርከስ ቡድን ትሩፕ ኮልፌ በ48ኛው ዓለም አቀፍ የሞንቴ ካርሎ የሰርከስ ፌስቲቫል ለአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን ሜዳሊያ አስገኘ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ ሰርከስ ቡድን ትሩፕ ኮልፌ በ48ኛው ዓለም አቀፍ የሞንቴ ካርሎ የሰርከስ ፌስቲቫል ለአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን ሜዳሊያ አስገኘ
የኢትዮጵያ ሰርከስ ቡድን ትሩፕ ኮልፌ በ48ኛው ዓለም አቀፍ የሞንቴ ካርሎ የሰርከስ ፌስቲቫል ለአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን ሜዳሊያ አስገኘ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.01.2026
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ ሰርከስ ቡድን ትሩፕ ኮልፌ በ48ኛው ዓለም አቀፍ የሞንቴ ካርሎ የሰርከስ ፌስቲቫል ለአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን ሜዳሊያ አስገኘ

ትሩፕ ኮልፌ በሞናኮ ሞንቴ ካርሎ ባቀረበው ልዩ የሰርከስ ትርኢት ከፍተኛ አድናቆትን በማግኘት የብር ሜዳሊያ አሸናፊ ሆኖ አጠናቋል፡፡

ሞንቴ ካርሎ ሰርከስ ፌስቲቫል የዓለማችን ትልቁ፣ አንጋፋና የዓለማችን ትላልቅ አርቲስቶች የሚሳተፉበት ቁጥር አንድ የሰርከስ ፌስቲቫል እንደሆነ ከባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ አመላክቷል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ ሰርከስ ቡድን ትሩፕ ኮልፌ በ48ኛው ዓለም አቀፍ የሞንቴ ካርሎ የሰርከስ ፌስቲቫል ለአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን ሜዳሊያ አስገኘ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ ሰርከስ ቡድን ትሩፕ ኮልፌ በ48ኛው ዓለም አቀፍ የሞንቴ ካርሎ የሰርከስ ፌስቲቫል ለአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን ሜዳሊያ አስገኘ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ ሰርከስ ቡድን ትሩፕ ኮልፌ በ48ኛው ዓለም አቀፍ የሞንቴ ካርሎ የሰርከስ ፌስቲቫል ለአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን ሜዳሊያ አስገኘ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0