ተርስድ የኢትዮጵያን አበቦች በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማስተዋወቅ የአንድ ዓመት የትብብር ሥራ መጀመሩን አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱተርስድ የኢትዮጵያን አበቦች በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማስተዋወቅ የአንድ ዓመት የትብብር ሥራ መጀመሩን አስታወቀ
ተርስድ የኢትዮጵያን አበቦች በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማስተዋወቅ የአንድ ዓመት የትብብር ሥራ መጀመሩን አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 23.01.2026
ሰብስክራይብ

ተርስድ የኢትዮጵያን አበቦች በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማስተዋወቅ የአንድ ዓመት የትብብር ሥራ መጀመሩን አስታወቀ

በአበባ እና ተክሎች ኢንዱስትሪ የዓለም ዋንኛ የዲጂታል መድረክ የሆነው ተርሰድ፣ ከኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር አምራቾችና ላኪዎች ማኅበር  ጋር ያደረገው የዝግጅት (ኤዲቶሪያል) ትብብር፣ የኢትዮጵያ አበቦች በዓለም ዙሪያ ባሉ ገዢዎች፣ የአበባ ነጋዴዎች እና በአጠቃላይ በአበባ አፍቃሪዎች ዘንድ ያላቸውን ዓለም አቀፍ ገጽታ ከፍ ለማድረግ ያለመ ነው።

መርሃ ግብሩ፣ ኢትዮጵያ የአበባ መገኛ መሆኗን በተከታታይ እና በታማኝ ትርክቶችን በመገንባት፣ የገዢዎችን እምነት ለማጠናከር ያግዛል ተብሏል።

በተጨባጭ ማስረጃዎች እና በዓለም አቀፍ የሆርቲካልቸር የሚዲያ መስመሮች ቀጣይነት ባለው ሁኔታ ሀገሪቱ በዘርፉ ያላትን ጠቀሜታ ማሳየት ማለሙንም መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ተርስድ የኢትዮጵያን አበቦች በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማስተዋወቅ የአንድ ዓመት የትብብር ሥራ መጀመሩን አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ተርስድ የኢትዮጵያን አበቦች በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማስተዋወቅ የአንድ ዓመት የትብብር ሥራ መጀመሩን አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0