ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የአየር ኃይል 90ኛ ዓመት አስመልክቶ በተከፈተው የአቪዬሽን ኤክስፖ 2026 ላይ ተገኙ
17:05 23.01.2026 (የተሻሻለ: 17:14 23.01.2026)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የአየር ኃይል 90ኛ ዓመት አስመልክቶ በተከፈተው የአቪዬሽን ኤክስፖ 2026 ላይ ተገኙ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ በተከፈተው የአቪዬሽን ኤክስፖ 2026 ይፋዊ የመክፈቻ መርሃ ግብር ላይ ከቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጋር በመሆን መሳተፋቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡
ኤክስፖው “የወደፊቱን የአቬሽን አቅም በጋራ እንገባ” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ መሆኑንም ገልጻል፡፡
ጽሕፈት ቤቱ በመግለጫው፣ “ኢትዮጵያ ለአቪዬሽን እና ኤሮስፔስ ልማት፣ ዓለም አቀፍ ትብብርን በማጠናከር እና ሀገራችንን በአቪዬሽን ልማት የቀጣናው እና አኅጉሩ የፈጠራ፣ የክህሎት ልማት እና የዘላቂ እድገት ማዕከል ማድረግ ላይ ያላትን ጽኑ አቋም እና ተግባር ያሳያል።” ብሏል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X






