ኢትዮጵያ ከሦስት የብሪክስ አባላት ጋር ፍርደኞችን የማስተላለፍና የወንጀል ተጠርጣሪዎችን አሳልፎ የመስጠት አዋጆችን አፀደቀች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ ከሦስት የብሪክስ አባላት ጋር ፍርደኞችን የማስተላለፍና የወንጀል ተጠርጣሪዎችን አሳልፎ የመስጠት አዋጆችን አፀደቀች
ኢትዮጵያ ከሦስት የብሪክስ አባላት ጋር ፍርደኞችን የማስተላለፍና የወንጀል ተጠርጣሪዎችን አሳልፎ የመስጠት አዋጆችን አፀደቀች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 22.01.2026
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ከሦስት የብሪክስ አባላት ጋር ፍርደኞችን የማስተላለፍና የወንጀል ተጠርጣሪዎችን አሳልፎ የመስጠት አዋጆችን አፀደቀች

 አዋጆቹን ያፀደቀው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 9ኛ መደበኛ ስብሰባው፣ ፍርደኞችን የማስተላለፍ ስምምነት ከቻይና እና ከብራዚል መንግሥታት ጋር የተደረገ መሆኑን አስታውቋል።

በወንጀል የሚፈለጉ ሰዎችን የአሳልፎ የመስጠት ስምምነቱ ደግሞ በኢትዮጵያ እና በደቡብ አፍሪካ ሪፐብሊክ መንግሥታት መካከል የተደረገ ነው፡፡

በተለያዩ ወንጀሎች የተፈረደባቸው ዜጎቻቸን፣ ፍርዳቸውን በሀገራቸው ጨርሰው እና ታርመው ወደ ማኅበረሰባቸው እንዲቀላቀሉ የሚያግዝ አዋጅ መሆኑን በምክር ቤቱ ተገልጿል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ ከሦስት የብሪክስ አባላት ጋር ፍርደኞችን የማስተላለፍና የወንጀል ተጠርጣሪዎችን አሳልፎ የመስጠት አዋጆችን አፀደቀች - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ ከሦስት የብሪክስ አባላት ጋር ፍርደኞችን የማስተላለፍና የወንጀል ተጠርጣሪዎችን አሳልፎ የመስጠት አዋጆችን አፀደቀች - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0