https://amh.sputniknews.africa
ዕዳን እንደ መሣሪያ፦ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሥርዓት አፍሪካን ጠፍሮ የያዘበት መንገድ
ዕዳን እንደ መሣሪያ፦ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሥርዓት አፍሪካን ጠፍሮ የያዘበት መንገድ
Sputnik አፍሪካ
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት የ 'ዲቨሎፒንግ አፍሪካ ? ኒው ሆራይዘን ዊዝ አፍሮሴንትሪሲቲ' (Developing Africa? New Horizons with Afrocentricity) መጽሐፍ ደራሲ ሌሃሳ ሞሎይ (ዶ/ር) ጋር በመሆን ስለ አፍሪካ ዕዳ፣... 21.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-21T18:31+0300
2026-01-21T18:31+0300
2026-01-22T11:05+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/15/2976941_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_c9eecb133cdcaa03dc7359e8b3d2938a.png
ዕዳን እንደ መሣሪያ፦ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሥርዓት አፍሪካን ጠፍሮ የያዘበት መንገድ
Sputnik አፍሪካ
“የእነዚህ ተቋማት (አይ.ኤም.ኤፍ እና የዓለም ባንክ ) መሠረታዊ ዳራ፣ ምን እንዲሠሩ ታስበው እንደነበር ወይም ምን እንዲያሳኩ ይጠበቅባቸው እንደነበረ በመነሳት ነው። እኔ እንደ አፍሮ-ሴንትሪስት (አፍሪካን ማዕከል እንደሚያደርግ ሰው)፣ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት የምዕራባውያንን የበላይነት ከሚያስፋፉ ወኪሎች ጋር ተመሳሳይ ናቸው የሚል ፍጹም የተለየ መከራከሪያ አለኝ። እነዚህ ተቋማት የተቋቋሙት ለአፍሪካ መልካም ጥቅም ነው የሚለውን መመሪያ በመቀበል፣ የምዕራባውያንን ብልሹነት ለማረጋገጥ በምናደርገው ጥረት በበላይነት ፖለቲካቸው ውስጥ ራሳችንን የምናስር ከሆነ፣ መዘንጋት የሌለብን ነገር ይሄ እርዳታ እንዳልነበረ ነው። ይልቁንም፣ ይህ በፋይናንስ በኩል የወረራ ተልእኳቸውን የበለጠ ለማስፋፋት የተደረገ ጥረት ነበር።” ሲሉ የ 'ዲቨሎፒንግ አፍሪካ ? ኒው ሆራይዘን ዊዝ አፍሮሴንትሪክ' መጽሐፍ ደራሲ ሌሃሳ ሞሎይ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣የ 'ዲቨሎፒንግ አፍሪካ ? ኒው ሆራይዘን ዊዝ አፍሮሴንትሪክ' መጽሐፍ ደራሲ ሌሃሳ ሞሎይ (ዶ/ር) ጋር በመሆን ስለ አፍሪካ ዕዳ፣ እርዳታ እና ስለ ልማት የሚነገሩትን የተለመዱ ትርክቶች እንፈተሻለን።
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት የ 'ዲቨሎፒንግ አፍሪካ ? ኒው ሆራይዘን ዊዝ አፍሮሴንትሪሲቲ' (Developing Africa? New Horizons with Afrocentricity) መጽሐፍ ደራሲ ሌሃሳ ሞሎይ (ዶ/ር) ጋር በመሆን ስለ አፍሪካ ዕዳ፣ እርዳታ እና ስለ ልማት የሚነገሩትን የተለመዱ ትርክቶች እንፈተሻለን።ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts – Spotify – Deezer – Afripods – Podcast Addict – Pocket Casts – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/15/2976941_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_64cadeaaa52779d73503b45d42755a7a.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
ዕዳን እንደ መሣሪያ፦ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሥርዓት አፍሪካን ጠፍሮ የያዘበት መንገድ
18:31 21.01.2026 (የተሻሻለ: 11:05 22.01.2026) “የእነዚህ ተቋማት (አይ.ኤም.ኤፍ እና የዓለም ባንክ ) መሠረታዊ ዳራ፣ ምን እንዲሠሩ ታስበው እንደነበር ወይም ምን እንዲያሳኩ ይጠበቅባቸው እንደነበረ በመነሳት ነው። እኔ እንደ አፍሮ-ሴንትሪስት (አፍሪካን ማዕከል እንደሚያደርግ ሰው)፣ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት የምዕራባውያንን የበላይነት ከሚያስፋፉ ወኪሎች ጋር ተመሳሳይ ናቸው የሚል ፍጹም የተለየ መከራከሪያ አለኝ። እነዚህ ተቋማት የተቋቋሙት ለአፍሪካ መልካም ጥቅም ነው የሚለውን መመሪያ በመቀበል፣ የምዕራባውያንን ብልሹነት ለማረጋገጥ በምናደርገው ጥረት በበላይነት ፖለቲካቸው ውስጥ ራሳችንን የምናስር ከሆነ፣ መዘንጋት የሌለብን ነገር ይሄ እርዳታ እንዳልነበረ ነው። ይልቁንም፣ ይህ በፋይናንስ በኩል የወረራ ተልእኳቸውን የበለጠ ለማስፋፋት የተደረገ ጥረት ነበር።” ሲሉ የ 'ዲቨሎፒንግ አፍሪካ ? ኒው ሆራይዘን ዊዝ አፍሮሴንትሪሲቲ' (Developing Africa? New Horizons with Afrocentricity) መጽሐፍ ደራሲ ሌሃሳ ሞሎይ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህ
የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት
የ 'ዲቨሎፒንግ አፍሪካ ? ኒው ሆራይዘን ዊዝ አፍሮሴንትሪሲቲ' (Developing Africa? New Horizons with Afrocentricity) መጽሐፍ ደራሲ ሌሃሳ ሞሎይ (ዶ/ር) ጋር በመሆን ስለ አፍሪካ ዕዳ፣ እርዳታ እና ስለ ልማት የሚነገሩትን የተለመዱ ትርክቶች እንፈተሻለን።
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts –
Spotify –
Deezer –
Afripods –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
CastBox