https://amh.sputniknews.africa
ኮንጎ ሪፐብሊክ መጋቢት ስድስት ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ልታካሂድ ነው
ኮንጎ ሪፐብሊክ መጋቢት ስድስት ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ልታካሂድ ነው
Sputnik አፍሪካ
ኮንጎ ሪፐብሊክ መጋቢት ስድስት ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ልታካሂድ ነውይህ ማስታወቂያ የወጣው የምርጫውን የጊዜ ሰሌዳ ያፀደቀው የሀገሪቱ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባን ተከትሎ ነው።የሚኒስትሮች ምክር ቤቱ በመግለጫው፣ "የጦር ኃይል እና የደህንነት አባላት... 21.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-21T17:16+0300
2026-01-21T17:16+0300
2026-01-21T17:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/15/2975638_0:35:800:485_1920x0_80_0_0_706148dfe09e0033be1caa3d41435c20.jpg
ኮንጎ ሪፐብሊክ መጋቢት ስድስት ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ልታካሂድ ነውይህ ማስታወቂያ የወጣው የምርጫውን የጊዜ ሰሌዳ ያፀደቀው የሀገሪቱ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባን ተከትሎ ነው።የሚኒስትሮች ምክር ቤቱ በመግለጫው፣ "የጦር ኃይል እና የደህንነት አባላት በመጋቢት 3 ድምፅ ይሰጣሉ። የምርጫ ቅስቀሳው በየካቲት 21 ተጀምሮ በመጋቢት 4 ያበቃል" ብሏል።ገዥው የኮንጎ የሠራተኞች ፓርቲ፣ የአሁኑን ፕሬዝዳንት ዴኒ ሳሱ ንጉዌሶን በእጩነት መርጧል። እሳቸውም በምርጫው ላይ እንደሚሳተፉ አረጋግጠዋል። በጥር ወር መጨረሻ ሕገ-መንግሥታዊ ፍርድ ቤቱ የመጨረሻውን የፕሬዝዳንታዊ እጩዎች ዝርዝር ያጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/15/2975638_54:0:746:519_1920x0_80_0_0_ae6ed7f0633b04c7e6d09aa3cd3a9a3b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኮንጎ ሪፐብሊክ መጋቢት ስድስት ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ልታካሂድ ነው
17:16 21.01.2026 (የተሻሻለ: 17:24 21.01.2026) ኮንጎ ሪፐብሊክ መጋቢት ስድስት ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ልታካሂድ ነው
ይህ ማስታወቂያ የወጣው የምርጫውን የጊዜ ሰሌዳ ያፀደቀው የሀገሪቱ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባን ተከትሎ ነው።
የሚኒስትሮች ምክር ቤቱ በመግለጫው፣ "የጦር ኃይል እና የደህንነት አባላት በመጋቢት 3 ድምፅ ይሰጣሉ። የምርጫ ቅስቀሳው በየካቲት 21 ተጀምሮ በመጋቢት 4 ያበቃል" ብሏል።
ገዥው የኮንጎ የሠራተኞች ፓርቲ፣ የአሁኑን ፕሬዝዳንት ዴኒ ሳሱ ንጉዌሶን በእጩነት መርጧል። እሳቸውም በምርጫው ላይ እንደሚሳተፉ አረጋግጠዋል።
በጥር ወር መጨረሻ ሕገ-መንግሥታዊ ፍርድ ቤቱ የመጨረሻውን የፕሬዝዳንታዊ እጩዎች ዝርዝር ያጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X