https://amh.sputniknews.africa
ቦይንግ እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዘጠኝ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላኖች ግዢ ስምምነትን ይፋ አደረጉ
ቦይንግ እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዘጠኝ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላኖች ግዢ ስምምነትን ይፋ አደረጉ
Sputnik አፍሪካ
ቦይንግ እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዘጠኝ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላኖች ግዢ ስምምነትን ይፋ አደረጉ የአፍሪካ ትልቁ አየር መንገድ የረጅም ርቀት በረራ ፍላጎት እየጨመረ በመምጣቱ አውሮፕላኖቹ መታዘዛቸውን አየር መንገዱ አስታውቋል፡፡ "ይህ ትዕዛዝ... 20.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-20T20:43+0300
2026-01-20T20:43+0300
2026-01-20T20:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/14/2966547_0:0:400:225_1920x0_80_0_0_4abe7a1211a53f6c1b9745a68555f3bc.jpg
ቦይንግ እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዘጠኝ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላኖች ግዢ ስምምነትን ይፋ አደረጉ የአፍሪካ ትልቁ አየር መንገድ የረጅም ርቀት በረራ ፍላጎት እየጨመረ በመምጣቱ አውሮፕላኖቹ መታዘዛቸውን አየር መንገዱ አስታውቋል፡፡ "ይህ ትዕዛዝ ዘመናዊና ነዳጅ ቆጣቢ አውሮፕላኖችን በመጠቀም በረራዎቻችንን ለማሻሻል ያለንን ቀጣይ ቁርጠኝነት የሚያሳይ ሲሆን፣ በዚህም የደንበኞች አገልግሎት የበለጠ ያጠናክራል" ሲሉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቡድን ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ተናግረዋል።145 ዓለም አቀፍ መዳረሻዎች ያሉት የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ ትልቁን የ787 ድሪምላይነር ስብስብ የሚያንቀሳቅስ ሲሆን፣ የ787-8 እና 787-9 ጄቶቹን ወደ አውሮፓ፣ እስያ እና ሰሜን አሜሪካ እንዲሁም ከፍተኛ ፍላጎት ባለባቸው የአፍሪካ መስመሮች ላይ ያሰማራል ሲሉ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/14/2966547_50:0:350:225_1920x0_80_0_0_6733334b8f54c11fe5ed39fd11041678.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ቦይንግ እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዘጠኝ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላኖች ግዢ ስምምነትን ይፋ አደረጉ
20:43 20.01.2026 (የተሻሻለ: 20:44 20.01.2026) ቦይንግ እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዘጠኝ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላኖች ግዢ ስምምነትን ይፋ አደረጉ
የአፍሪካ ትልቁ አየር መንገድ የረጅም ርቀት በረራ ፍላጎት እየጨመረ በመምጣቱ አውሮፕላኖቹ መታዘዛቸውን አየር መንገዱ አስታውቋል፡፡
"ይህ ትዕዛዝ ዘመናዊና ነዳጅ ቆጣቢ አውሮፕላኖችን በመጠቀም በረራዎቻችንን ለማሻሻል ያለንን ቀጣይ ቁርጠኝነት የሚያሳይ ሲሆን፣ በዚህም የደንበኞች አገልግሎት የበለጠ ያጠናክራል" ሲሉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቡድን ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ተናግረዋል።
145 ዓለም አቀፍ መዳረሻዎች ያሉት የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ ትልቁን የ787 ድሪምላይነር ስብስብ የሚያንቀሳቅስ ሲሆን፣ የ787-8 እና 787-9 ጄቶቹን ወደ አውሮፓ፣ እስያ እና ሰሜን አሜሪካ እንዲሁም ከፍተኛ ፍላጎት ባለባቸው የአፍሪካ መስመሮች ላይ ያሰማራል ሲሉ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X