የሩሲያ የደህንነት ኃይሎች በስታቭሮፖል በወታደራዊ መኮንን ላይ የሽብር ጥቃት ለማድረስ ሲያቅድ የነበረን ዜጋ ደመሰሱ

ሰብስክራይብ

የሩሲያ የደህንነት ኃይሎች በስታቭሮፖል በወታደራዊ መኮንን ላይ የሽብር ጥቃት ለማድረስ ሲያቅድ የነበረን ዜጋ ደመሰሱ

​የሩሲያ የፌዴራል የደህንነት አገልግሎት እንደገለጸው፣ ግለሰቡ ከዩክሬን የደህንነት ተቋማት በተሰጠው መመሪያ መሰረት፣ ቀደም ሲል በቁጥጥር ስር የዋለ ሌላ አሸባሪ በሩሲያ የመከላከያ ሚኒስቴር ወታደራዊ ክፍል አቅራቢያ በሚገኝ መኪና ላይ ቦምብ ለማፈንዳት እንዲጠቀምበት ፈንጂ በድብቅ ቦታ ቀብሮ ተገኝቷል።

​ግለሰቡ ከደህንነት መኮንኖች ጋር በገጠመው የተኩስ ልውውጥ ወቅት የታጠቀዉን መሣሪያ በመጠቀም ተቃውሞውን ያሳየ ሲሆን፣ በእጁ ላይ ሽጉጥ፣ የእጅ ቦምብ እና አጭር  ጠመንጃ ተገኝቶበታል።

ምስል በኤፍኤስቢ የሕዝብ ግንኙነት ማዕከል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0