ኢትዮጵያ ዓለም ሊያውቀው የሚገባ ሰፊ የዕውቀት ሐብት አላት - የጥምቀት በዓል ተሳታፊ

ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ዓለም ሊያውቀው የሚገባ ሰፊ የዕውቀት ሐብት አላት - የጥምቀት በዓል ተሳታፊ

አሜሪካዊው የበዓሉ ታዳሚ ኮዝሞ ሚለር፣ የጥምቀት በዓልን በኢትዮጵያ ማክበር ለእርሱ እና ለሌሎች ጥቁር አሜሪካዊያን ልዩ ትርጉም እንዳለው ይናገራል።

"ሕይወት ሁሉ የጀመረው እዚህ ነው። ሳይንስ፣ ሒሳብ፣ ፊደል መቅረጽ ሌላውም። ሁላችንም ወደ እናት አፍሪካ ቤት መምጣት አለብን። እናም ኢትዮጵያ ውስጥ መጀመር እንዳለብን ይሰማኛል።" ሲልም ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጿል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0