ፕሬዚዳንት ሙሴቪኒ ለሰባተኛ ጊዜ መመረጣቸውን ተከትሎ ኡጋንዳ የኢንተርኔት አገልግሎትን በከፊል መለሠች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱፕሬዚዳንት ሙሴቪኒ ለሰባተኛ ጊዜ መመረጣቸውን ተከትሎ ኡጋንዳ የኢንተርኔት አገልግሎትን በከፊል መለሠች
ፕሬዚዳንት ሙሴቪኒ ለሰባተኛ ጊዜ መመረጣቸውን ተከትሎ ኡጋንዳ የኢንተርኔት አገልግሎትን በከፊል መለሠች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 19.01.2026
ሰብስክራይብ

ፕሬዚዳንት ሙሴቪኒ ለሰባተኛ ጊዜ መመረጣቸውን ተከትሎ ኡጋንዳ የኢንተርኔት አገልግሎትን በከፊል መለሠች

አጠቃላይ የኢንተርኔት ትስስር ከምሽቱ 5 ሰዓት አካባቢ ቢመለስም፤ የማኅበራዊ ሚዲያ ገጾች አሁንም እንደተዘጉ መሆናቸውን የአገልግሎት ሰጪ ኩባንያዎች ለደንበኞቻቸው አሳውቀዋል። እርምጃው መንግሥት የማኅበራዊ ሚዲያ ገጾችን በከፊል ለማገድ ያወጣውን መመሪያ ተከትሎ የመጣ ነው።

ውሳኔው የንግድ ተቋማት ሥራቸውን እንዲቀጥሉ በማስቻል መንግሥት በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ የጣለው ገደብ እንደተጠበቀ እንዲቆይ የሚያደርግ መሆኑን የኤርቴል ኡጋንዳ ቃል አቀባይ ዴቪድ ቢሩንጊ አረጋግጠዋል።

በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0